BLOGS

የኪነጥበብ ሥራዎችን በማበረታታት ለሀገር መንግሥት ግንባታ የሚያበረታቱ አስተዋጽኦ ማጉላት እንደሚገባ ተገለጸ።

በሰዓሊ አብረሃም ተስፋዬ የተዘጋጁና የካፋን ነገሥታት ታሪክ፣ ባህላዊ የአስተዳደር ሥርዓትና የማኅበረሰቡን ጥንታዊ አኗኗር የሚዘክሩ የስዕል አውደርእይ በቦንጋ ከተማ ተከፍቷል። የኪነ-ጥበብ ሥራዎች ትናንትን፣ ዛሬንና ነገን አሰናስነው የሚይዙ በመሆናቸው ለማኅበረሰብ የታሪክ ዕድገት ትልቅ ፋይዳ እንዳላቸው ነው በአውደርዕይ ላይ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው የገለጹት። ኪነ-ጥበብ የአንድን ማኅበረሰብ ቱባ ባህል፣ ዕሴት እንዲሁም…

Read More

ለ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ምቹነት ለመፍጠርና የተሳካ ምርጫ ለማካሄድ በከፍተኛ ቁርጠኝነት ስሜት እየተሰራ ፦ አቶ ፍቅሬ አማን

የክልሉ የምርጫ አብይና ንዕስ ኮሚቴ የእስካሁኑ የተግባር አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በአብይና ንዕስ ኮሚቴው በእስካሀኑ በቅድመ ምርጫ አተገባበር ዙሪያ የታዩ ጠንካራ ጎኖች እና ክፍተቶች ላይ ውይይት የተካሄደ ሲሆን የቀጣይ አቅጣጫ ተቀምጧል። በምርጫ አፈጻጸም ግምገማ ላይ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ለ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫን ምቹነት ለመፍጠርና የተሳካ ምርጫ ለማካሄድ…

Read More

በበጀት ዓመቱ 9 ወራት የህብረተሰብን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ተግባራት መከናወናቸዉን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ገለጸ

‎ቢሮው የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት ዓመት የ9 ወራት ስራ አፈፃፀምን አስመልክቶ ጋዜጣው መግለጫ ስጥተዋል። ‎መግለጫውን የሰጡት የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊና የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ወልደማርያም በዛብህ በኢኮኖሚያዊ፤ በማህበራዊ፥ በመሰረተ ልማትና በፍትህና አስተዳደር ዘርፎች የህብረተሰቡን ሁሉ አቀፍ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ዘርፎች ተለይተው ተግባራዊ መደረጋቸውን ጠቁመዋል። ‎ግብርና የክልሉ ትልቁ የኢኮኖሚ አቅም በመሆኑ የአርሶ…

Read More

ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ አቭዬሽን ሴኩዩሪቲ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ስብሰባ የኢትዮጵያ አቭዬሽን ሴኩዩሪቲ አዋጅን ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አፅድቋል። የማሻሻያ አዋጅ ለሁለት አስርት ዓመታት ያህል ስራ ላይ የቆየውን አዋጅ የሚተካ ሲሆን፣ በዘርፉ የታዩ አዳዲስ የደህንነት ስጋቶችንና የቴክኖሎጂ ለውጦችን ግምት ውስጥ ያስገባ መሆኑ ተገልጿል። በምክር ቤቱ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ፈቲህ መሀዲ…

Read More

የሕብረት ሥራ ማህበራት በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ውስጥ የሚኖራቸውን ሚና ማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራት ተከናውነዋል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

የሕብረት ሥራ ማህበራት በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ውስጥ የሚኖራቸውን ሚና ማሳደግ የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት መከናወናቸውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ። የኢትዮጵያ ህብረት ሥራ ኮሚሽን “ወደ ቀበሌ መድረስ” በሚል መሪ ሃሳብ 2ኛውን ሀገር አቀፍ የህብረት ሥራ ሪፎርም የንቅናቄ መድረክ በተለያዩ ከተሞች በማካሄድ ላይ ይገኛል። በሀዋሳ እየተካሄደ ባለው መድረክ…

Read More

የክልሉን ሕዝቦች የጤና ደህንነትን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ተግባራት ውጤት ማስመዝገባቸውን ቢሮው አስታወቀ

​በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት የእናቶችና ሕፃናት ጤና አገልግሎት፣ የወባ በሽታ ጫና መቀነስና የጤና መድህን ተደራሽነትን በማረጋገጥ ረገድ ስኬታማ ተግባራት ማከናወኑን አስታወቀ። ​የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም እንደገለጹት፤ በክልሉ የእናቶችንና የሕፃናትን ጤና ለመጠበቅ በተደረገው ጥረት የቅድመ ወሊድ ክትትል አገልግሎት ከፍተኛ ውጤት…

Read More

sd

ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ኢኮኖሚያዊ አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) እና ዓለም ባንክ የጸደይ ወቅት ስብሰባ ጎን ለጎን ከፈረንሳይ ግምጃ ቤት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ መካከል ያለው የኢኮኖሚ ግንኙነት ያለውን ስትራቴጂካዊ ፋይዳ በማስመልከት መክረዋል፡፡ በተጨማሪም ውይይቱ ሀገራቱ የልማት ትብብራቸውን ማሳደግ፣ የማክሮኢኮኖሚ ትብብር ስለሚያድግበት ሁኔታ…

Read More

ቀጣዮቹ 90 ቀናት የአምስት ዓመቱ ዕቅድ አፈጻጸም የሚለካባቸው ወሳኝ ምዕራፍ በመሆናቸው በልዩ ትኩረት ሊመሩ ይገባል፦ ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት የመንግሥት እና የብልፅግና ፓርቲ የተግባር አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ ገምግሟል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በመድረኩ ማጠቃለያ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ቀጣዮቹ ዘጠና ቀናት በአምስት ዓመቱ ለህዝቡ የተገባ ቃል አፈጻጸም የሚመዘንበት በመኾኑ በልዩ ትኩረት ሊፈጸም እንደሚገባ አሳስበዋል። በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት በክልሉ በሁሉም መስኮች ካለፉት ዓመታት…

Read More

‎የክልሉ ፀጋዎችን በአግባቡ በማልማት ኢኮኖሚ የማመንጨት አቅማቸውን ማሳደግ ላይ ትኩረት መደረጉን የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ገለፀ።

‎የክልሉ መንግስትና የፓርቲ 9 ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ‎በመድረኩ የክልሉን መንግስት የ9 ወራት ስራ አፈፃፀም ሪፖርት ያቀረቡት የክልሉ ፕላንና ልማትና ቢሮ ሀላፊ ወይዘሮ ወሰነች ቶማስ በተለይ የኢኮኖሚ ክላስተር አፈፃፀሙን በዳሰሰው ሪፖርታቸው ግብርና የክልሉ ትልቁ ፀጋ በመሆን ዘርፉን በማሻሻልና በማዘመን የህብረተሰቡን…

Read More

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አራት አዳዲስ ኤርፖርቶችን በቅርቡ ሊያስመርቅ ነው

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቅርቡ አራት የሀገር ውስጥ ኤርፖርቶችን እንደሚያስመርቅ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ ዘርፍ ም/ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ለማ ያደቻ በኢትዮጵያ የመሠረተ ልማትና ኮንስትራክሽን ሳምንት መድረክ ላይ እንደተናገሩት፤በአሁኑ ወቅት በሀገር ውስጥ 23 ኤርፖርቶች አገልግሎት እየሰጡ የሚገኝ ሲሆን፤አራት ተጨማሪ ኤርፖርቶች በቅርቡ ይመረቃሉ፡፡ እነዚህም ነጌሌ ቦረና፤ ሚዛን አማን፤ ጎሬ መቱ እና ደብረ ማርቆስ ኤርፖርት መሆናቸውን ጠቅሰው፤…

Read More