በሌማት ትሩፋት ስራዎች የተለዩ 73 መንደሮችን ሞዴል አድርጎ ማሳካት የአመራሩ ቁልፍ ተልዕኮ መሆኑን አቶ ማስረሻ በላቸው አሳሰቡ ።
በክልሉ በሌማት ትሩፋት ስራዎች የተለዩ 73 መንደሮችን ሞዴል አድርጎ ማሳካት የአመራሩ ቁልፍ ተልዕኮ ሊሆን እንደሚገባ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ተናግረዋል ። በክልሉ በዘርፉ የተከናወኑ ተግባራትና የቀጣይ አቅጣጫን የሚያመላክት የመወያያ ሰነድ በግብርና ቢሮ ምክል ቢሮ ኃላፊና የእንስሳት እና ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ ኃላፊ በሆኑት በአቶ ታመነ በቀለ ቀርቧል። ተጠናክሮ በቀጠለው…
