በአካቢው የንጹህ መጠጥ ውሃ ማግኘት በመቻላቸው መደሰታቸውን ነዋሪዎች ገለጹ።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ በቤንች ሸኮ ዞን በሸኮ ወረዳ የግዝ መሬት- ሺም የንጹህ መጠጥ ዉሃ ፕሮጀክት ከዘላቂ የልማት ድርጅት ፕሮጀክት (SDG) በተገኘው 34 ነጥብ 7 ሚለየን ብር የበጀት ድጋፍ የተገነባው ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል ። ያነጋገርናቸው የግዝ መሬትና ሺሚ ቀበሌ ነዋሪዎች በቀበሌው የንጹህ ውሃ ተመርቆ አገልግሎት ማግኘት በመቻላቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል። ከዚህ በፊት በቂ የሆነ…
