Trendings

BLOGS

የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ሂደት ሁሉን አቀፍ እንዲሆን መንግስት ቁርጠኛ ነው – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)::

የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ሂደት ሁሉን አቀፍ እንዲሆን መንግስት ቁርጠኛ እንደሆነ የፍትሕ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። የፍትህ ሚኒስትሩ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት በጄኔቫ በጀመረው 55ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ንግግር አድርገዋል። ሚኒስትሩ በቪዲዮ በቀረበ ንግግራቸው፤ የኢትዮጵያ መንግስት በሀገሪቱ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን በመግለጽ ለምክር ቤቱ ማብራሪያ አቅርበዋል። የሽግግር…

Read More

ሴቶች ለሰላም፣ ለኢኮኖሚ ዕድገትና ለዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ እያበረከቱት ያለው ከፍተኛ አስተዋፅዖ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ተባለ::

ሴቶች ለሰላም፣ ለኢኮኖሚ ዕድገትና ለዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ እያበረከቱት ያለው ከፍተኛ አስተዋጽኦ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች የቦንጋ ማዕከል መሠረታዊ ድርጅት ሰብሳቢ ወ/ሮ ሰብለፀጋ አየለ ገለጹ። የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ የቦንጋ ማዕከል መሠረታዊ ድርጅት የአባላት ኮንፈረንስ ተካሂዷል። በመሠረታዊ ድርጅት የአባላት ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ የተግባር አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ…

Read More

የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ በቅየሳ ዙሪያ ለካዳስተር ባለሙያዎች የክህሎት ስልጠና እየሰጠ ነው::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ከኢፌዲሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በካዳስተር ቅየሳ ዙሪያ ለዘርፉ ባለሙያዎች የክህሎት ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። በስልጠናው የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ምክትል ኃላፊና የከተማ መሬት መረጃና ምዝገባ ዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ ቤተልሔም ተሾመ በክልሉ በሁለተኛ ደረጃ እና ሶሰተኛ ደረጃ የመሬት መቆጣጠሪያ ነጥቦች ላይ ንባብ…

Read More

የአፍሪካ ልማት ባንክ በኢትዮጵያ በተለዩ የሥራ መስኮች ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

በኢትዮጵያ በተለዩ የሥራ መስኮች አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኑን የአፍሪካ ልማት ባንክ አስታወቀ፡፡ በአፍሪካ ልማት ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች ዋና ዳይሬክተር ጆናታን ንዛይኮሬራ ጋር በግብርና ዘርፍ አብሮ መሥራት በሚችሉበት ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በዝናብ ጥገኝነት የሚፈለገውን የግብርና ዘርፍ እድገት ማምጣት እንደማይቻል ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡ ኢትዮጵያ ለጀመረችው ስንዴንና ሩዝን በመስኖ የማልማት ሥራ የባንኩ…

Read More

በክልሉ በቀጣይ ለሶስት ዓመታት ተግባራዊ የሚደረግ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ::

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሆልቲካልቸር ሰብሎች ላይ በቀጣይ ለሶስት ዓመታት ተግባራዊ የሚደረግ ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል። በይፋዊ ፕሮግራሙ ላይ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ ፕሮጀክቱ በክልሉ የግብርና ስራዎችን ውጤታማ የሚያደርግ ነው ብለው ለዚሁ ተግባር ማሳኪያ 97 ሚሊዮን 469 ሺህ 824 ብር በጀት የተያዘለት መሆኑን ገልፀዋል። ፕሮጀክቱ ተግባራዊ ሲሆን ከባለድርሻ…

Read More

የክልሉ የምግብ ስርዓትና ስርዓተ ምግብ ፕሮግራም የ2016 በጀት የግማሽ ዓመት አፈጻጸም ተገመገመ::

በግምገማው ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ መቀንጨርን ለመከላከል በምግብና ስርዓተ ምግብ በብዝሃ ሴክተሮች በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል ብለዋል። በክልሉ ከ2014 ዓ/ም ጀምሮ የሰቆጣ ቃልኪዳን ፕሮግራም በስምንት ወረዳዎች ላይ ተግባራዊ እየተደረገ እንደሚገኝ የተናገሩት አቶ አልማው በፕሮግራሙ አባል የክልል ቢሮዎች የተሳተፉበት…

Read More

ሕብረተሰቡ ከሐሰት ፕሮፓጋንዳ በመራቅ የሕግ የበላይነት የተረጋገጠበት ክልል ለመገንባት እንዲረባረብ ጥሪ ቀረበ::

በአማራ ክልል የተገኘው አንጻራዊ ሰላም የተሟላ እንዲሆን ሁሉም የሕብረተሰብ ክፍል ከሐሰት ፕሮፓጋንዳ ራሱን በማራቅ የሕግ የበላይነት የተረጋገጠበት ክልል ለመገንባት በጋራ እንዲረባረብ ጥሪ ቀረበ፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ዛሬ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫውም በቀጣይ ልማቱን አጠናክሮ ለማስቀጠልና ሰላምን ለማረጋገጥ ውስጣዊ አንድነትንና የውስጥ ሰላምን የበለጠ ማጽናት ይገባል ብሏል፡፡ የክልሉ መንግሥት መግለጫ ሙሉ ቃል ቀጥሎ ቀርቧል፡-…

Read More

ለክልሉ ጂምናስቲክ ልዑካን ቡድን አቀባበል ተደረገለት::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን በመወከል በኢትዮጵያ ጂምናስቲክ ሻምፒዮና ውድድር ላይ ተሳትፈው ስምንት መዳልያዎችንና አንድ ዋንጫ በማግኘት ውድድሩን ያጠናቀቀው ልዑካን ቡድን ቦንጋ ከተማ ሲደርስ አቀባበል ተደርጎለታል። በአቀባበል መርሐግብሩ ላይ የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ምክት ኃላፊና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አህመዲን አወል፣ የክልሉ ጂምናስቲክ ፌደሬሽን ም/ፕሬዝዳንት አቶ አንተነህ አየለ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።…

Read More

አሰባሳቢ የወል ትርክቶችን የመገንባትና ሀገራዊ አንድነትን የማጠናከር ስራዎች በስፋት እየተከናወኑ ነው – አቶ ተስፋዬ በልጅጌ::

አሰባሳቢ የወል ትርክቶችን የመገንባትና ሀገራዊ አንድነትን የማጠናከር ስራዎች በስፋት እየተከናወኑ መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ። በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ-ከተማ ህዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የውይይት መነሻ ጽሁፍ ያቀረቡት የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ እንዳሉት ፥ የኢትዮጵያን እምቅ ሃብትና…

Read More

በክልሉ ኦንኮሰርኪያሰስ፣የተላለፊ ዝሆነና የጊኒ ወርም በሽታዎችን ለማጥፋት በተቀናጀና በተጠናከረ መልኩ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ከካርተር ሴንተር ጋር በመተባበር የተቀናጀና የተጠናከረ የኦንኮሰርኪያሰስ እና የተላላፊ ዝሆኔ እንዲሁም የጊኒ ወርም በሽታዎች ማጥፊያ ፕሮጀክት የአጋር አካላት ውይይት በሚዛን ከተማ አካሂደዋል። በውይይቱ የኦንኮሰርኪያሲስ፣ተላለፊ ዝሆኔ እንዲሁም የጊኒ ወርም በሽታዎች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርበው ከተሳታፈዎች አስተያየት ተነስተው ሰፋ ያለ ውይይት ተካሂዶበታል። የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትልና የፕሮራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ…

Read More