ተቋማዊ የለውጥ ሥራዎችን ለማጠናከር የአመራሩን አቅም ማጎልበት ይገባል-ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል
ተቋማዊ የለውጥ ሥራዎችን ለማጠናከርና ምርታማነትን በላቀ ደረጃ ለማረጋገጥ የአመራሩን የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም ማጎልበት ይገባል ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል ገለፁ። የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከጋምቤላ ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ ጋር በመተባበር በፕብሊክ ኢንተርፕርነርሺፕና ኢኖቬሽን ስነ-ምህዳር ግንባታ ላይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ያዘጋጀው አውደጥናት ዛሬ በጋምቤላ ከተማ ተጀምሯል። ሚኒስትሯ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት መንግስት በመላ ሀገሪቱ የተጀመረውን…
