የተለያዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ ያዘጋጅ የነበረን ርዕሰ መምህር ከግብረአበሩ መምህር ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የሸካ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።
በሸካ ዞን ፖሊስ መምሪያ የፎረንስክ ምርመራ ዲቭዥን ኃላፊ ኢንስፔክተር ተግባሩ ክፍሌ ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና ኮሜንኬሽን እንደገለፁት በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ ሐምሌ 08 ቀን 2017 ዓ.ም ሰዓቱ ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት በቴፒ ከተማ ሰላም ቀበሌ ልዩ ስሙ ሳይሌንት ፔንሲዮን ተብሎ በሚጠራ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የሚሰሩና የሚያሰራጩ መምህራን መኖራቸውን ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ ሁለት መምህራን በቁጥጥር ስር…
