በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዕለት ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች በሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሲቪክ ማህበራት ፕሬዝዳንቶች በግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚካሄደው 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ የምርጫ ካርድ የወሰዱ ዜጎች በሰላማዊ፣ በህጋዊ እና በዴሞክራሲያዊ መንገድ በመሳተፍ ድምፃቸውን እንዲሰጡ ጥሪ አቀረቡ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የአካል ጉዳተኞች ማህበር ፕሬዝዳንት መምህር አደም አሊ ፣የወጣቶች ማህበር ፕሬዝዳንት ወጣት እሸቱ ብቃሙ እና የፌደሬሽን ፕሬዝዳንት ወጣት በረከት ባሹ በጋራ ባስተላለፉት…

Read More

በመቅደላ ጦርነት የተዘረፉ ቅርሶች ከ158 ዓመታት በኃላ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

በመቅደላ ጦርነት ወቅት ተዘርፈው ወደ እንግሊዝ ተወስደው የነበሩት የንጉሠ ነገሥት አፄ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል፣ የልብስ ቁራጮች እና የወርቅ አምባር ከ158 ዓመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል። ቅርሶቹን ከእንግሊዝ ይዘው የመጡት የንግሥቲቱ ቤተሰብ ሙዚየም ኃላፊ ሮቢን ጃክሰን (ዶ/ር) እና የኢትዮጵያ ቅርስ አስመላሽ ኮሚቴ አባልና ተመራማሪው አሉላ ፓንክረስት (ዶ/ር) ናቸው። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው…

Read More

“7ተኛዉ ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ፣ዴሞክራሲያዊና ተዓማኒ እንዲሆን በርካታ ሥራዎች እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ ።

በምዕራብ ኦሞ ዞን 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሠላማዊና ስኬታማ እንዲሆን ላይ ዉይይት እና ቀጣይ አቅጣጫ ላይ መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ በክልሉ በምክትል የርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሰረተ ልማድ ክላስተር አስተባባሪ እና የመንገድ ትራንስፖርት ቢሮ ሃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ እንደተናገረው የዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ የተሳካ እንዲሆን በርካታ ሥራዎች እየተሰራ መሆኑ ተናግሯል ። ጀግኖች አባቶች ሉዓላዊነቷ ሳይደፈር አስጠብቆ ያቆዩትን ሀገር ይህ…

Read More

7ኛ ጠቅላላ ምርጫየተሳካ እንዲሆን ለማካሄድ አመራሩ በላቀ ትጋትና ቁርጠኝነት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ

የሸካ ዞን ብልፅግና ፓርቲ የምርጫ አፈፃፀምና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ የውይይትና የምክክር መድረክ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ አካሂዷል ። በመድረኩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ እንደሻው እንደተናገሩት በ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ፓርቲው በበላይነት እንድያጠናቅቅ አደረጃጀቶችን ማጠናከር እንደሚገባ ተናግረዋል ። የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ እንደተናገሩት…

Read More

በፓርቲው የተጀመሩ ኢኒሼቲቮች ለሀገራዊ ሁለንተናዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ናቸው- አቶ አደም ፋራህ

የብልፅግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት 3ኛ ሩብ ዓመት ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ግምገማ መድረክ ተካሂዷል። በፓርቲው ዋና ጽ/ቤት በተካሄደው መድረክ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የተጀመሩ የልማት ኢኒሼቲቮች አፈጻጸም፣ ኢኮኖሚያዊ ሉዐላዊነትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት እና የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዝግጅት አፈጻጸም በጥልቀት ተገምግሟል። በመድረኩ የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ አደም ፋራህን ጨምሮ የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ…

Read More

ከስራ ዕድል ፈጠራ አኳያ የክልሉ መንግስት በሰጠው ልዩ ትኩረት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ የስራና ክህሎት ቢሮ አስታወቀ።

የቢሮው ሀላፊ ዶ/ር ዐብይ አንዴሞ ቢሮው በክልሉ በ2018 በጀት አመት 10 ወራት ውስጥ የዜጎችኝ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት ማከናወኑን ተናግረዋል። ሀላፊው አክለውም ከስራ ዕድል ፈጠራ አኳያ በግብርና፣በኢንዱስትሪና አገልግሎት ዘርፎች በአጠቃላይ ለ62 ሺ 72 ዜጎች የስራ ዕድል መፈጠሩንም አብራርተዋል። የቢሮው ምክትል ሀላፊና የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ዳዊት ወንድሙ በበኩላቸው ቢሮው ከፋይናንስ አቅርቦት አንፃር…

Read More

የኢትዮጵያ እና የተመድ የ80 ዓመታት ታሪካዊ ቁርኝት

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የስምንት ዐሥርተ ዓመታት ጉዞ ውስጥ፣ ኢትዮጵያ በጋራ ደኅንነት፣ በሰላም እና በልማት ፅኑ አቋም ይዛ በዓለም አቀፍ መድረክ ደማቅ አሻራዋን አኑራለች። ይህ ከትውልድ ወደ ትውልድ የተሻገረው የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ጉዞ ተመድ የተመሠረተበትን በዓል ሲያከብር፣ የድርጅቱ ቀዳሚ መሥራች እና ንቁ ተሳታፊ የሆነችው ሀገራችን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ፣ በሰላም ማስከበር እና በልማት ትብብር ረገድ ያሳለፈቻቸው…

Read More

ብልጽግና ፓርቲ ባለፉት የለውጥ አመታት ውስጥ የተዘነጉ አካባቢዎች ፍትሐዊ ተሳትፎና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ያረጋገጠ ተግባራትን አከናዉኗልናል። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

ምዕራብ ኦሞ ዞን ጀሙ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳና ህዝባዊ ድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ። ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በሰልፉ ባስተላለፉት መልዕክት ባለፉት የለዉጥ ዓመታት የብልፅግና ፓርቲ በቀደሙት ስርአት የተረሱ አካባቢዎችን በማስታወስ እኩል የልማትና መልካም አስተዳደር ተሳታፊ እና ተጠቃሚ በማድረግ ከፍተኛ ለውጥ ካስመዘገበባቸው አካባቢዎች የምዕራብ ኦሞ ዞን አንዱ መሆኑን ገልጸዋል። ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ…

Read More

በምርምርና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ፖሊሲ ለኢትዮጵያ ብልፅግና ፋይዳው የላቀ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

በምርምርና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ፖሊሲ ለኢትዮጵያ ብልፅግና እውን መሆን ፋይዳው የላቀ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። “መረጃ ለልህቀት፣ የፖሊሲ ሚና ለበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ ለመጀመሪያ ጊዜ ሀገር አቀፍ የፖሊሲ ቀን መድረክ ተካሂዷል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር፤ በማስረጃ ላይ የተመሠረተ የፖሊሲ ቀረጻ ለሀገር ብልፅግና ያለውን ወሳኝ ሚና አፅንዖት…

Read More

በዳውሮ ዞን የመንግሥትና የፓርቲ ሥራዎች እንዲሁም የምርጫ ሂደት ያለበት ደረጃ መገምገሙ ተገለጸ

በዳውሮ ዞን የተከናወኑ የመንግሥትና የፓርቲ ሥራዎች እንዲሁም የምርጫ ዝግጅት ያለበት ደረጃ በከፍተኛ አመራሮችና በየደረጃው በሚገኙ የሥራ ኃላፊዎች በዝርዝር ተገምግሟል። በግምገማ መድረኩ ላይ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግሥት ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አንድነት አሸናፊ በዞኑ የተጀመሩ የመንግስት እና የፓርቲ ሥራዎች ስኬታማ መሆን የሚያስችል ስራ መሰራት እንዳለበትም ገልጸዋል። የሕዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የመንግሥትና…

Read More