በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዕለት ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች በሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሲቪክ ማህበራት ፕሬዝዳንቶች በግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚካሄደው 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ የምርጫ ካርድ የወሰዱ ዜጎች በሰላማዊ፣ በህጋዊ እና በዴሞክራሲያዊ መንገድ በመሳተፍ ድምፃቸውን እንዲሰጡ ጥሪ አቀረቡ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የአካል ጉዳተኞች ማህበር ፕሬዝዳንት መምህር አደም አሊ ፣የወጣቶች ማህበር ፕሬዝዳንት ወጣት እሸቱ ብቃሙ እና የፌደሬሽን ፕሬዝዳንት ወጣት በረከት ባሹ በጋራ ባስተላለፉት…
