Trendings

የሸካቾ ብሔረሰብ የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በጌጫ ከተማ መካሄድ ጀምሯል

ማሽቃሬ ባሮ ትናንትን ከነገ፤ባህልን ከልማት”በሚል መሪ ቃል የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በሸካ ዞን ምሁራን ማህበር አዘጋጅነት በጌጫ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የፓናል ውይይትና ሲምፖዚየሙ በሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት ነው የተጀመረው። የሸካቾ ብሔረሰብ ቋንቋ ያለበትን የእድገት ደረጃና ተግዳሮቶች ላይ ውይይት በማድረግ ቀጣይ አቅጣጫ እንደሚቀመጥም ተጠቁሟል። የሸካቾ ብሔረሰብ ለሀገር የሚተርፍ ሀገር በቀል እውቀትና ባህል ያለው በመሆኑ ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርበው በምሁራኑና…

Read More

በክልሉ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በፓርቲ መሪነት የተከናወኑ ተግባራት ውጤቱ የሚመዘን ለመጪው ሥራ መነሳሳትን የሚፈጥርና ለተልዕኮዎቹ ጠንካራ መሠረት የጣለ መሆኑ ተመላከተ

በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቤት በ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና 2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው የግምገማ መድረክ ቀጥሏል። በግምገማ መድረኩ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በበጀት ዓመቱ በጥንካሬ የተመዘገቡትን ማጠናከር እና ጉድለቶችን ማሻሻል በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ሀሳብ አስተያየቶች ተነስቷል። በበጀት ዓመቱ በፖለቲካና…

Read More

“የማሽቃሬ ባሮ”በዓል እሴቶች ለዘላቂ ሰላምና ብልጽግና መሰረት መሆናቸውን ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ

የሸካቾ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ የሆነው “ማሽቃሬ ባሮ” በዓል የይቅርታ፣ የእርቅና የአንድነት እሴቶቹ ለክልሉ ሰላምና ዘላቂ ብልጽግና ወሳኝ መሰረት መሆናቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለመላው የሸካቾ ብሔረሰብና ወዳጆች ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፣ ማሽቃሬ ባሮ አዲስ ዓመትን ከመቀበል የዘለለ ጥልቅ ማህበራዊና ባህላዊ ትርጉም ያለው…

Read More

ቆይታከእኛጋር!

“ቆይታ ከእኛ ጋር” እንግዳችን ፕሮግራም የክልሉ አደጋ ስጋት ኮሚሽን ኮሚሽነር ከሆኑት ዶክተር ለማ መሠለ (ዶ/ር) ጋር ተቋሙ ትኩረት አደርጎ በሚሰራባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች፣ በክልሉ የተለዩ የአደጋ ስጋቶች፣ በክልሉ የአደጋ ስጋት የተለዩ አካባቢዎች፣ በክረምንት ወራት የተከሰተ የአደጋ መጠን፣ሰብአዊ ድጋፍን በራስ አቅም አቅም ከመቻልና ከማምረት ፣ የባድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ከክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጋር…

Read More

ክልሉ ከታሪፍ በላይ በሚያስከፍሉ አሽከርካሪዎች ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተጠቆመ።

ከጅማ ታርጫ 800 መቶ ያስከፈለዉ አሽከርካሪ 5,000 ሺህ ብር ተቀጥቷል። አሽከርካሪዉ ከሌሊት 7:00 ሰዓት ተሳፋሪን በህገ ወጥ መንገድ ይዞ መንቀሳቀሱም ተገልጿል። መነሻዉን ጅማ መድረሻዉን ታርጫ ያደረገ ህዝብ ማመላለሻ ቅጥቅጥ ታርጋ 3_ኦሮ 65344 የሆነዉ ተሽከርካሪ ህጋዊ ታሪፍ 372 ብር ሆኖ እያለ ከአንድ መንገደኛ 800 ብር በማስከፈሉ በትራፊክ ተቆጣጣሪዎች መያዙንና ቅጣት መቀበሉ ተገልጿል። አሽከርካሪዉ ተቆጣጣሪዎች አይኖሩም በሚል…

Read More

የመደመር መንግሥት ትልቁ ትኩረት የሀገሪቱን ዕጣ ፋንታ ለባለቤቱ ማስረከብ ነው

የመደመር መንግሥት ትልቁ ትኩረት የሀገሪቱን ዕጣ ፋንታ እና ራዕይን ለኢትዮጵያውያን ማስረከብ ነው ሲሉ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የዲቨሎፕመንት ኢኮኖሚክስ መምህር እና ተመራማሪ የሆኑት ገመቺስ መርሻ (ዶ/ር) ገለጹ። ዶ/ር ገመቺስ ከኢቲቪ የአዲስ ቀን መሰናዶ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ “የመደመር መንግሥት መጽሐፍ ሁለንተናዊ መሻት ሀገራችን ካለችበት ነባራዊ ሁኔት እና ከነበርንበት ስብራቶች አንጻር ከፍ ያለ ሐሳብ ያለው ነው”…

Read More

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 43ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመስተዳድር ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 43ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ በዚህም መሠረት፦ 1ኛ.የተለያዩ የቀረቡ የኢንቨስትመንት ጥያቄዎች ላይ ተወያይቷል።በዚህም የተለያዩ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸውን 11 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን 10 በግብርና ዘርፍ እና 1 በኢንዱስትሪ ዘርፍ ለመሰማራት 500 ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል መጠን በማስመዝገብ የቀረቡ ኢንቨስትመንት ጥያቄዎችን መርምሮ ወደ…

Read More

የትራንስፖርት ዘርፍ አገልግሎት ለዜጎች ምቹና አስተማማኝ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ የትራንስፖርት ዘርፍ አብይ ግብረ-ሃይል የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በውይይት መድረኩ የተሳተፉ የግብረ-ሃይሉ አባላት በሰጡት አስተያየት መድረኩ ችግሮችን በጋራ በመለየት በቀጣይ መፍትሔ ለመፍጠር አስፈላጊ መሆኑንና ለዚህም ከመናኸሪያ ጀምሮ የሚሰሩ የዘርፉን ተግባራት በአሠራር ስርዓት በመስራት ለውጥ ለማምጣት በመቀናጀት ችግሮቹን ለመፍታት የድርሻቸውን እንደሚወጡም ተናግረዋል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ…

Read More

የታክስ ስወራና ማጭበርበር ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን በመቅረፍ የክልሉን የገቢ አሰባሰብ አቅም ለማሳደግ ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ እና የኢፌዴሪ ገቢዎች ሚኒስቴር በጋራ በመሆን በታክስ ህግ ተገዢነት ዙሪያ ከዞን ገቢዎች መምሪያ ፣ከ6ቱ የዞን ማዕከል ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት ሀላፊዎች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ ምክትል ኃላፊ የግብር ህግ ማስከበር ዘርፍ ኃላፊ…

Read More

“ማሽቃሮ” የካፋ ህዝብ ማህበራዊ መስተጋብር የሚንፀባረቅበት ታላቅ በዓል ስለሆነ እንደ አባቶቻችን ተንከባክበን እናቆየዋለን:- የበዓሉ ተሳታፊ ወጣቶች

የካፈቾ ብሔር ዘመን መለወጫ “ማሽቃሮ” በተለያዩ ትይንቶች በቦንግ ሻምበቶ ተከብሯል። በዓሉን ሲያከብሩ የነበሩት ወጣቶች ማሽቃሮ አዝመራው አልቆ አዲስ ብርሃን ጮራ የሚናይበት ተናፋቂ በዓል ነው ብለዋል። ማሽቃሮ በካፈቾ ዘንድ ልዩ ስፍራ ያለውና በጉጉት የሚጠበቅ ዓመታዊ ትይንት በዓል ነው ያለው ወጣት ሙሉቀን ካሳሁን ይህ ዕሴት በቀላሉ እዚህ አልደረሰምና እኛም በባለቤትነት ስሜት የሚንኮራበትን ባህል በመለማመድ ለትውልድ እናሸጋግራለን ብለዋል።…

Read More