ኢሬቻ:-ፍቅር፣ ሰላምና አንድነት የሚፀናበት ታላቅ እሴት ነው – አቶ ፍቅሬ አማን
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን፣ የኢሬቻ በዓል ፍቅር፣ ሰላም፣ አንድነትና ይቅር ባይነት የሚፀናበት ታላቅ ባህላዊ እሴት መሆኑን ገለጹ። አቶ ፍቅሬ ይህንን የገለጹት ለመላው የኦሮሞ ህዝብና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝቦች የእንኳን ለኢሬቻ በዓል አደረሳችሁ መልዕክታቸውን ባስተላለፉበት ወቅት ነው። በዓሉ የኦሮሞ ህዝብ የክረምቱን የጨለማ ወቅት አልፎ ወደ ብርሃን ዘመን በሰላም…
