Trendings

የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት 8 ነጥብ 8 በመቶ አስመዝግቧል – ፕሬዚዳንት ታዬ

በ2017 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት 8 ነጥብ 8 በመቶ አስመዝግቧል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ 6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤትና የፌዴሬሽን ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ ሥርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት እየተካሄደ ነው። ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ሁለቱ ምክር ቤቶች ዓመታዊ ሥራቸውን እንደጀመሩ በማብሰር የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በንግግራቸው በ2017…

Read More

የምገባ መርሃ-ግብሩ ተማሪዎች ትምህርታቸው ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ አስችሏቸዋል -የቤንች ሸኮ ዞን ትምህርት መምሪያ ሀላፊ አቶ አገኘሁ ወርቁ

‎በሚዛን -አማን ከተማ በአማን አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሪዎች የምግባ ፕሮግራም በይፋ ተጀምሯል። ‎የትምህርት ቤት የምገባ መረሐ -ግብር መተግበር ለትምህርት ተሳትፎና ውጤታማነት የችግሮቹ ቁልፍ የመፍቻ መንገድ ሆኖ በመገኘቱ እንደ ሀገር እየተሰራበት ይገኛል። ‎በቤንች-ሸኮ ዞን ባሉ ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች ትምህርት ቤቶች የምገባ ፕሮግራም ከባለፈው አመት ጀምሮ ተግባራዊ መደረጉን የዞኑ ትምህርት መምሪያ ሀላፊ አቶ አገኘሁ ወርቁ…

Read More

የቤንች ሸኮ ዞን ፀጥታ ምክር ቤት በወቅታዊ፣ ዞናዊ የፀጥታ ሁኔታን አስመልክቶ ውይይት እያካሄደ ነው።

የፀጥታ ምክር ቤት ውይይቱን የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን እና የቤንች ሸኮ ዞን ሰላምና ፀጥታ ሚሊሻ መምሪያ ሀላፊ አቶ ዘማች በዛብህ እየመሩ ይገኛል። በዞኑ በሰላምና በፀጥታ በሁሉም ዘርፍ በ2017 በጀት አመት የላቀ ስራ መሰራቱን የገለፁት የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን ዞኑ በተጠናቀቀው በጀት አመት ፍፁም ሰላም መሆኑን ጠቅሰው የዞኑን…

Read More

ጥያቄዎች ሕጎችንና አሰራሮችን በመከተል ወንድማማችነትና አንድነትን በሚያጠናክር አግባብ ሕገ መንግሥታዊ ምላሽ እንዲያገኙ በትኩረት እንደሚሠራ ተገለጸ

የሚቀርቡ ጥያቄዎች ሕጎችንና አሰራሮችን በመከተል ወንድማማችነትና አንድነትን በሚያጠናክር አግባብ ሕገ መንግሥታዊ ምላሽ እየሰጡ መሄድ ተጠናክሮ አንደሚቀጥል የማንነት፣ የአስተዳደር ወሰንና የሰላም ግንባታ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ በፌዴሬሽን ምክር ቤት የማንነት፣ የአስተዳደር ወሰን የሰላም ግንባታ ቋሚ ጸሐፊ የተከበሩ አቶ ፍቅሬ አማን በእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግራቸው ቋሚ ኮሚቴው በበጀት ዓመቱ በርካታ አንኳር ጉዳዮችን ማከናወኑን…

Read More

“ጉልፋ”-የናይዎች ጥበብ

ናይዎች በክልላችን ከሚገኙ የውብ ባህላዊ እሴቶች ባለቤት ከሆኑ ህዝቦች መካከል ይጠቀሳሉ። ባህላቸው ውበታቸው፣ ህይወታቸውም ነው።ናይዎች በፍቅር ሲጠጓቸው ያላቸውን ሁሉ ይሰጣሉ።የማስመሰል ዝምድናን አያውቁም። ናይዎች ደስታቸውን በተለያየ መንገድ ይገልፃሉ። በደስታ ጊዜ ስሜታቸውን የሚገልፁበት መሳሪያ የትንፋሽ መሳሪያ “ጉልፋ” ይባላል። “ጉልፋ” ከቀርከሀ የሚሰራ ነው። በአንደ ጊዜ የትንፋሽ ድምፅ የሚያወጣ “ጉልፋ” በቁጥር አምስት ሲሆን አንዱ ቢጎል መሳሪያዉ መልእክት ያለዉን ድምጽ…

Read More

በክልሉ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና በዘርፋ የስራ ዕድል ፈጠራን ለማጠናከር በእንሰሳት ሀብት ልማት ስራ ላይ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ ለዞንና ወረዳ የእንስሳት ዘርፍ ሃላፊዎች እና ጤና ባለሙያዎች ክልላዊ የእንስሳት ጤና ኤክስቴንሽን ማስጀመሪያ እና የእንስሳት ጤና ፓኬጅ ስልጠና መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ግብርና ቢሮ የእንስሳት ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ እንሰሳት ጤና ዳይሬክቶሬት ከምግብ ሥርዓት ማጣናከሪያ ኘሮግራም ጋር በመተባበር በተዘጋጀው መድረክ ላይ በቢሮው የእንስሳት እና ዓሳ…

Read More

ዜና ሹመት!

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥተዋል። በብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት በተቀመጡ አቅጣጫዎች መሠረት ከክልል እስከ ታችኛው መዋቅር ያሉት አመራሮች የግምገማና የምዘና መድረክ በጥብቅ ዲስፕሊን በመምራት በክልል ደረጃ አመራሩን መልሶ የማደራጀት ሥራ ተከናዉኗል። የአመራር ስምሪቱ የአመራርን ውጤታማነት፣ ስነ ምግባርን እና ዝግጁነትን መሠረት በማድረግ በጥልቀት የተከናወኑ መሆኑን ተጠቁሟል። አዲስ የተሾሙና የተሸጋሸጉ አመራሮች መንግስትና ህዝብ የጣለባቸውን…

Read More

ምቹ የእናቶች ማቆያ በማዘጋጀትና ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎት በመስጠት የእናቶችና ህፃናት ሞት መቅረፍ ይገባል፦ አቶ ኃይለ ዘውዴaxda

‎ ‎የክልሉ ጤና ቢሮ እናቶች፤ ህፃናት አፍላ ወጣቶች ጤና እና ስነ-ምግብ ዳይሬክቶሬት የ2017 ዓ.ም እና የ2018 ሩብ ዓመት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ‎ ‎በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ጤና ቢሮ ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሀይሌ ዘውዴ ክልሉ ከተመሠረተ ወዲህ የጤና ተቋማትን ለማስፋፋት በሰጠው ትኩረት አዳዲስ ጤና ተቋማት ተገንብተው አገልግሎት እየሰጡ መሆናቸውን ገልጸዋል። ‎ ‎በክልሉ…

Read More

ወጣቶች ሀገራቸውን ለመገንባት ከወትሮ በተሻለ ትጋት እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ ቀረበ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ “የሴቶችና ወጣቶች አደረጃጀቶችን ያማከለ ንቅናቄ ለነገው ትውልድ ግንባታ ሚና አለው ” በሚል መሪ ሀሳብ ለባለ ድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየሰጠ ነው። በመድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ገነት መኩሪያ: ሀገራችን ለጀመረችበት የማንሰራራት ጉዞ የሴቶችና ወጣቶች ሚና ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል። ወጣቶች ለሀገር ግንባታና…

Read More

ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን በመከላከል የፀጥታ ስጋት ተጋላጭነት መቀነስ እንደሚገባ ተገለጸ።

የኢፌዴሪ የሠላም ሚኒስቴር፤ “ሠላምን በማጽናት በልማት ማንሰራራት” በሚል መርህ ቃል ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሠላምና ፀጥታ መዋቅር የባለድርሻ አካላት ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ እየሰጠ ይገኛል። በመድረኩ ክልላዊ የሠላም ሁኔታ አዝማሚያ ሰነድ በክልሉ የሠላምና ፀጥታ ቢሮ፣ ምክትል የቢሮ ሀላፊና የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሀብታሙ አለሙ ቀርበው ሰፊ ውይይት እየተደረገ ይገኛል። የመድረኩ ተሳታፊዎቹ በክልሉ የፀጥታ ስጋት…

Read More