የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞ ለማስጠበቅ እና ሀገራዊ ግብ እንዲሳካ የመንግሥት ሠራተኞች ሚናውን ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ ።asx
በምዕራብ ኦሞ ዞን “ብሄራዊ ጥቅሞችና ጂኦስትራቴጂክ ቁመና” በሚል መሪ ቃል ለዞን አጠቃላይ መንግስት ሠራተኞች የስልጠና መድረክ ውይይት ተካሄደ ። መድረኩን በንግግር ያስጀመሩ የምዕራብ ኦሞ ዞን የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ በድሉ መዓዛ እንደገለፁት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞ ለማስጠበቅ እና ሀገራዊ ግብ እንዲሳካ የመንግሥት ሠራተኞች ላቅ ያለ ሚና መወጣት እንዳለበት ነው የተገለጸው ። አቶ በድሉ አክለው እንደሀገር በርካታ…
