Trendings

ብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማችን ኢትዮጵያውያን የሀገርን ዳር ድንበር እና ክብሯን ለማሰጠበቅ የደም ዋጋ የከፈሉበት የነፃነት ዓርማችን ነው ፦ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

“ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት ፣ብሔራዊ አንድነታችን፣ሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ”በምል መሪ ቃል ለ18ተኛ ዙር በዞን ማዕከል ታርጫ ከተማ በድምቀት ተከብሯል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ዋና አፌ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማችን ኢትዮጵያውያን የሀገር ዳር ድንበር እና ክብሩዋን ለማስጠበቅ የደም ዋጋ የተከፈለበት የነፃነት ዓርማችን ነው ብለዋል። አክለውም…

Read More

በበጀት ዓመቱ ከ629 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የአርብቶአደር ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክቶች ይከናወናሉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአርብቶአደርና ቆላማ አከባቢዎች ጉዳይ ቢሮ፥ ምዕራፍ ሁለት የቆላማ አከባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ የእስትሪንግ ኮሚቴ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል። በቆላማ አከባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ምዕራፍ አንድ ማጠቃለያ እና የምዕራፍ ሁለት ትውውቅ ለባለድርሻ አካላት በትናንትናው ዕለት መቅረቡ የሚታወስ ሲሆን በዛሬው እለት በበጀት ዓመቱ ዕቅድ ላይ የእስትሪንግ ኮሚቴ ውይይት…

Read More

ዜጎች ለሰንደቅ ዓላማ የሚገባውን ክብር በመስጠት የጋራ እሴቶችን ማጠናከር ተገቢ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምክርቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታ አሳሰቡ

ለ18ኛ ጊዜ ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመይ ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነትና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ በሚል መሪ ቃል በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ተከብሯል ። በክልሉ ታርጫ ከተማ የተገኙ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባዔ አቶ ወንድሙ ኩርታ እንደገለፁት ኢትዮጵያ ነፃነቷን ከማስከበር ባለፈ ለሌሎች ነፃነታቸውን ለተነጠቁ የአፍሪካ አገራት ነፃነት ፈንጣቂ አገር በመሆን የድርሻዋን ተወጥታለች። ከዚህ የተነሣ በኢትዮጵያ በጀብዱነትና…

Read More

እንደ ሰንደቅ ዓላማ ያሉ የጋራ እሳቤ የሚያሰርጹ፣አንድነታችን እና አብሮነታችን የሚያስተሳስሩ የጋራ ጉዳዮችን በየጊዜው መዘከር እና ከፍ ማድረግ ይገባናል -ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ( ዶ/ር)

‎በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔራዊ ሰንደቅዓላማ ቀን በተለያዩ ስነ-ሥርዓቶች በቦንጋ ከተማ ተከብሯል። በክልሉ የዘንድሮ 18ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን ”ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ህዳሴ!” በሚል መሪ ሀሳብ ተከብሮ ውሏል። በአከባበር ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እንደገለፁት፤ ኢትዮጵያ ብዙ ብሔር ብሔርሰቦችና ህዝቦች የሚገኙባት ምንም…

Read More

የድሮ አባቶቻችን ደምና የህይወት መስዋዕትነት በመክፈል ጠብቆ ያቆዩልንን ሰንደቅ አላማ የአሁኑ ትውልድ ጠብቆ የማስቀጠል አደራ እንዳለበት ተገለጸ

ዘንድሮ ለ18ኛው ጊዜ የሚከበረው የኢትዮጵያ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ በፓናል ውይይት እና በተለያዩ ስነስርአቶች እየተከበረ ነው ቀኑ”ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!”በሚል መሪ ቃል ነው የተከበረ የሚገኘው። በስንደቅ ዓላማ ቀኑ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የካፋ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ አቶ ግርማ ደፋር አንድ…

Read More

የሰንደቅ ዓላማ ቀን የሀገር ፍቅርና የአንድነት ቃል ኪዳን የሚታደስበት ዕለት ነው – የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት

በመጪው 18ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔራዊ አንድነትና የሉዓላዊነት ቃል ኪዳን የሚታደስበት ልዩ ዕለት ሆኖ በደማቅ ሁኔታ እንደሚከበር የክልሉ ምክር ቤት አስታወቀ። የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባዔ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ በሰጡት መግለጫ፣ ሠንደቅ ዓላማ የኢትዮጵያን የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ የህዝቦቿን አንድነትና የማይደፈር ሉዓላዊነቷን የሚያመለክት የተቀደሰ አርማ መሆኑን ገልጸዋል። አፈ ጉባዔዉ በመግለጫቸዉ…

Read More

የገቢ አሰባሰብን በውጤታማነት መምራት ጠንካራ ሀገር የመገንባት ህልማችንን ለማሳካት ወሳኝ ነው – አቶ አደም ፋራህ

የገቢ አሰባሰብን በውጤታማነት መምራት ሁለንተናዊ ብልፅግናን በማፋጠን ጠንካራ ሀገር የመገንባት ህልማችንን ለማሳካት ወሳኝ ነው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ ገለፁ። የገቢዎች ሚኒስቴር ከፌዴራል የክልልና የከተማ አስተዳደር የገቢ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ጋር ከመስከረም 29 ቀን 2018 ጀምሮ በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ሲያካሂድ የቆየውን የውይይት…

Read More

የዕቅድ ክትትልና ግምገማ በዲጂታል ቴክኖሎጂ ለማዘመን ያለመ የሥራ ጉብኝት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ተጀመረdcs

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የእቅድ አፈጻጸምና የልማት ፕሮጀክቶች አስተዳደርን በዲጂታል ቴክኖሎጂ ለማዘመን እና ለማጠናከር ያለመ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ በፕላን እና ልማት ሚኒስትሯ ዶ/ር ፍፁም አሰፋ የተመራ የፌደራል ልዑክ ቦንጋ ከተማ ገብቷል። የልዑካኑ ጉብኝት ዋና ዓላማ የክልሉን የልማት ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ግልጽ፣ ቀልጣፋና ተጠያቂነት የሰፈነበት ለማድረግ የሚያስችል ዘመናዊ የዲጂታል እቅድ ክትትልና ግምገማ ስርዓትን በተግባር ላይ ለማዋል…

Read More

ነዋሪዎችን ከተረጂነት ወደ ምርታማነት በማሸጋገር ሁለተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ መሥራት ከባለድርሻ አካላት ይጠበቃል ተባለ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የከተማ ሴፍትኔት ሥራ ፕሮጀክት(UNSNJP) እና የመንግስት ተዛማጅ ፈንድ(GME) የ2016/17 አፈጻጸም ሪፖርትና የ2017/18 ጠቋሚ ዕቅድ ላይ የክልሉ ስተሪንግ ኮሚቴ በሚዛን አማን ከተማ ውይይት አካሂዷል። የሴፍትኔት ፕሮግራሙ አቅመ ደካሞችን በከተማ ግብርና፣ በማኑፋክቸሪንግ፣ በከተማ ቆሻሻ ማፅዳት፣ በአረንጓዴ ልማትና በሌሎች የአካባቢ ልማት ስራዎች ከግንዛቤ እስከ ምርት ድረስ እየደገፈ መሆኑ ተጠቅሷል። መድረኩን የመሩት የክልሉ ከተማ…

Read More