“ኢትዮጵያ በስንዴ ምርት ሉዓላዊት ሀገር መሆን ችላለች” – ፕ/ር ፍሬው መክብብ
ኢትዮጵያ የግብርናውን ዘርፍ ምርታማነት በማሳደግ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚያስችላትን ሥራ እያከናወነች ስለመሆኗ ይነሣል። ይህም የገጠሩን የኢኮኖሚ አቅም በፍጥነት እና በፈጠራ በማንቀሳቀስ አርሶ አደሩን ማዕከል ያደረገ ልማትን ለማረጋገጥ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመደመር መንግሥት መጽሐፍ ላይ ጠቅሰውታል። በዚሁ እሳቤ መሠረት ባለፉት ዓመታት በስንዴ ልማት ዘርፍ ላይ የተሰጠው ትኩረት ውጤታማ ሆኗል። በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ዓመታዊ…
