በበዓሉ አከባበር ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸውን ጨምሮ ሌሎች የክልልና የዞን አመራሮችና፣የአካባቢው ተወላጆች ተገኝተዋል።
የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ባደሩጉት ንግግር ያደረጉት የዘንድሮውን የካፌቾ ብሔር የዘመን መለወጫ እየተከበረ የሚገኘው የንጉሱ ዘውድና ዙፋን ከ128 ዓመት በኋላ ወደ ክብሩ ሥፍራ በተመለሰበት ወቅት በመሆኑ ልዩ ስሜት እንዳለው ገልፀዋል ። ክልሉ በርካታ ነባር ብሔሮች ከሌሎች የሀገራችን ህዝቦች ጋር በፍቅር የሚኖሩባት በመሆኑ እንዚህ የየራሳቸው የዘመን መለወጫ በዓል ያላቸው ሆኖ…
