በተግዳሮቶች ውስጥ እያለፈ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ ፓርቲ ነው ብልፅግና፡- ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)
ብልፅግና ፓርቲ ከበርካታ ተግዳሮቶች ጋር እየታገለ መጠነ ሰፊ ለውጦችን ማምጣቱን የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ ሚኒስትሩ ሁለተኛውን የብልፅግና ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ አስመልክቶ ከኢቢሲ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ “ብልፅግና የሀሳብ ግልጽነት ያለው ፓርቲ እና ሀሳቡን ተግባራዊ በማድረግ ተግዳሮቶችን ተቋቁሞ ለውጦችን ማምጣት የቻለ ነው” ብለዋል፡፡ ፓርቲው በአንደኛው መደበኛ ጉባኤው…
