የአፍሪካ የኢንዱስትሪ ሳምንት የተመለከቱ ሁነቶች በአዲስ አበባ እየተካሄዱ ነው
የአፍሪካ የኢንዱስትሪ ሳምንት የተመለከቱ ሁነቶች በአፍሪካ ሕብረት ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛሉ። “የሰው ሰራሽ አስተውሎት፣ አረንጓዴ ኢንዱስትሪ እና የአዕምሯዊ ንብረትን አቅሞች በመጠቀም የአፍሪካን ትራንስፎርሜሽን እውን ማድረግ” በሚል መሪ ሀሳብ ውይይት እየተከናወነ ነው። ውይይቱ የአፍሪካ የኢንዱስትሪ ምህዳር እየገጠሙት ያሉ አብይት ፈተናዎች እና መፍትሔዎቻቸው ያተኮረ መሆኑን ኢዜአ ከአፍሪካ ሕብረት ያገኘው መረጃ ያመለክታል። በተያያዘም የአፍሪካ የኢንዱስትሪ…
