Trendings

Getenesh Gebeyehu

በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል በተሟላ ሁኔታ ለማቅረብ የባለድርሻ ተቋማት ትብብር ማጠናከር ይገባል- ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር)

በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል በተሟላ ሁኔታ ለማቅረብ የባለድርሻ ተቋማት ትብብር ማጠናከር እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ። የኮርፖሬሽኑ አመራሮች ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በልዩ የኢኮኖሚ ዞን ያለውን የኃይል አቅርቦት በተሟላ ሁኔታ ማቅረብ በሚቻልባቸው ሁኔታ እና የሚያጋጥሙ ችግሮችን በፍጥነት…

Read More

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን መከበር ዘላቂ ሠላምን በመገንባት ቀጣይነት ያለውን ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ለመገንባት ያስችላል። አፈ ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን የባህልና ታሪክ ሲምፖዚየም በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። “ህብረ ብሄራዊ አንድነት ለሀገራዊ መግባባት” በሚል መርህ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ አርባምንጭ ከተማ ህዳር 29 የሚከበረውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በማስመልከት በብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ባህልና ታሪክ የሚያተኩር ሲምፖዚየም እየተካሄደ ይገኛል። በጋሞ ባህልና ምርምር ማዕከል አዳራሽ ክቡራን የእለቱ እንግዶች በተገኙበት እየተካሄደ በሚገኘው…

Read More

ሙስናን በመከላከሉ ሂደት ሁሉም ለውጤታማነቱ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠየቀ

“ወጣቶችን ያማከለ የጸረ _ሙስና ትግል የነገን ስብዕና ይገነባል ” በሚል መሪ ቃል አለምአቀፍ የሙስና ቀን በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል። በአለምአቀፍ ደረጃ ለ21ኛ ጊዜ፣በሀገራችን ለ20ኛ ጊዜ እንዲሁም በክልላችን ለ3ኛ ጊዜ በዓሉ በተለያዩ ሁነቶች በሚዛን አማን ከተማ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተከብሮ ውሏል። በዓሉን በተመለከተም የውይይት ሰነድ ያቀረቡት በክልሉ የስነምግባር እና ጸረ _ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አቶ ታደሰ…

Read More

ህብረት ስራ ማህበራት በመሰረታዊነት የአርሶ አደሩን ማህበራዊ መሰረት እንዲቀይርና የአባላትን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሪፎርሙን ተግባራዊ ማድረግ ያስፈልጋል ፦ አቶ ሀብታሙ ካፍትን

በቤንች ሸኮ ዞን ግብርና ፣ አካባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ መምሪያ የህብረት ስራ የንቅናቄ መድረክ በሚዛን አማን እየተካሄደ ይገኛል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን መድረኩን በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት ህብረት ስራ ማህበራት ሰዎች የጋራ ፍላጎቶቻቸውን ለማሟላት ፣ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና መሰል ፍላጎቶችንና ችግሮችን ለመፍታትና ለማቅለል ሲሉ የሚመስርቱት ነው ብለዋል። ያደጉና በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት…

Read More

ሙስና የፖለቲካ ወይም የኢኮኖሚ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን በሁሉም የህይወታችን ዘርፎች ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድር የሞራል ፈተና ነው ።ኮሚሽነር ሙሉሰው ዘውዴ

በዓለምአቀፍ ደረጃ ለ21ኛ ጊዜ፣በሀገራችን ለ20ኛ ጊዜ እንዲሁም በክልላችን ለ3ኛ ጊዜ የጸረ _ሙስና ቀን በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው። በዓሉ “ወጣቶችን ያማከለ የጸረ_ሙስና ትግል የነገን ስብዕና ይገነዘባል ” በሚል መሪ ቃል በሚዛን አማን ከተማ በመከበር ላይ ነው ። በዓሉን በማስመልከትም ንግግር ያደረጉት የክልሉ ስነ_ምግባርና ጸረ_ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሉሰው ዘውዴ የበዓሉ መከበር አስተሳሰቦቻችን ሙስናን በወሳኝ መልኩ ሊያርም በሚችል…

Read More

ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የወሰዱ ዜጎች ቁጥር 10 ሚሊየን ደረሰ

ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የወሰዱ ዜጎች ቁጥር 10 ሚሊየን መድረሱን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታውቋል፡፡ የፕሮግራሙ የኮሙኒኬሽንና ሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ አቤኔዘር ፈለቀ እንደገለጹት÷ ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ሁሉን አቀፍ፣ አካታችና አስተማማኝ አገልግሎት መስጠት ያስችላል፡፡ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማትን አሰራር ሥርዓት በማዘመንና ዲጂታል በማድረግ ብልሹ አሠራርን ለመቀነስ ሚናው ከፍተኛ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡ ዲጂታል መታወቂያ በተለያዩ ተቋማት ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን ገልጸው÷በቀጣይ…

Read More

በ2016 ዓመተ ምህረት የምርት ዘመን የስንዴ ምርት በምን ያህል ከፍተኛ ደረጃ ማደጉን ያውቁ ይሆን?

አነስተኛ ማሳ ተጠቃሚ ገበሬዎች 3.6 ሚሊዮን ሄክታር አርሰው 123 ሚሊዮን ኩንታል ሲያመርቱ በመስኖ ከታረሰው 2.9 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ደግሞ 107.7 ሚሊዮን ኩንታል ማምረት ተችሏል። የ2016 የኢትዮጵያ የስንዴ ምርት በድምሩ 230 ሚሊዮን ኩንታል ደርሷል። ከ2012 የምርት ዘመን ጋር ሲነፃፀር አነስተኛ ማሳ ተጠቃሚ ገበሬዎቹ 54 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ብቻ ነበር ያመረቱት። ዛሬ ይህ ቁጥር ትርጉም ባለው መጠን…

Read More

የኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን የአርሶና አርብቶ አደሩን ኋላ ቀር የግብርና ዘይቤ በመቀየር የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ለማድረግ ይሰራል። አቶ ክፍሌ ወልደማርያም

የኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን የኮካ እርሻ ማቋቋሚያ የመሬት ልማት ማስጀመሪያ የአጋሮች የውይይት መድረክ በቱም ከተማ እያካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን ለኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ተጠሪ ከሆኑ ተቋማት አንዱ መሆኑንና ግብርናን ለማዘመን ተልዕኮ የተሰጠውና በአምስት አንጋፋ የልማት ድርጅቶች ውህድ የተቋቋመ የመንግስት የልማት ድርጅት ነው ። ኮርፖሬሽኑ የህዝብ ተቋም እንደመሆኑ መጠን ግብርናን በማዘመን በሀገር ደረጃ ምርትና ምርታማነትን…

Read More