በምዕራብ ኦሞ ዞን “የፀጥታ ችግሮች በመፍታት በቀጠናው ዘላቂ ሠላም የማስፈን ውጥን”
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምዕራብ ኦሞ ዞን የሚገኙ ነዋሪዎች አርብቶ አደርና ከፊል አርሶአደርነት ህይወታቸውን ይመራሉ፡፡ በክልሉም ሆነ በዞኑ ባለፉት ጊዜያት በተከሰቱ የእርስ በርስ ግጭቶች ምክንያት በህብረተሰቡ የተረጋጋ ኑሮ ላይ ከፍተኛ ጫና አሳድሯል፡፡ ለዚህም በዞኑ በሱርማ፣ በቤሮና በማጅ አካባቢዎች የሚስተዋለውን የፀጥታ ችግር በመፍታት ዘላቂ ሠላም ማስፈን ወሳኝ ጉዳይ በመሆኑ ፀጥታን የማረጋጋጥና ህግ ማስከበር ተግባራት እየተከናወኑ…
