የተሻለች ሀገር ለመገንባት ታዳጊ ሴቶች ላይ መስራት ይገባል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)
የዘንድሮው አለም አቀፍ የታዳጊ ሴቶች ቀን በኢትዮጵያ ለ13ኛ ጊዜ “ታዳጊ ሴቶች ላይ መስራት የነገን የተሻለች ሀገር መገንባት ነው” በሚል መሪ መሪ ቃል በተለያዩ መርሀ ግብሮች እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ ላይ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ታዳጊ ሴት ልጆች እየተጋፈጡት ያለውን ፈተና እንዲሻገሩ ለማስቻል በጋራ መረባረብና ትኩረት ሰጥተን መሰራት ይገባናል ብለዋል። ዛሬ ያልዘራነውን ነገ ማጨድ…
