Trendings

Getenesh Gebeyehu

የተሻለች ሀገር ለመገንባት ታዳጊ ሴቶች ላይ መስራት ይገባል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

የዘንድሮው አለም አቀፍ የታዳጊ ሴቶች ቀን በኢትዮጵያ ለ13ኛ ጊዜ “ታዳጊ ሴቶች ላይ መስራት የነገን የተሻለች ሀገር መገንባት ነው” በሚል መሪ መሪ ቃል በተለያዩ መርሀ ግብሮች እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ ላይ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ታዳጊ ሴት ልጆች እየተጋፈጡት ያለውን ፈተና እንዲሻገሩ ለማስቻል በጋራ መረባረብና ትኩረት ሰጥተን መሰራት ይገባናል ብለዋል። ዛሬ ያልዘራነውን ነገ ማጨድ…

Read More

በጥቅምት ወር ኢትዮጵያ በርካታ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንሶችን ለማስተናገድ ዝግጅት አድርጋለች – ሰላማዊት ካሳ

በጥቅምት ወር ኢትዮጵያ በርካታ ዓለም አቀፍ እና አህጉራዊ ኮንፈረንሶችን ለማስተናገድ ዝግጅት ማድረጓን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ ሰላማዊት ካሳ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ካለፈው ነሐሴ ወር አጋማሽ ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ የተለያዩ ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ በዓላት በድምቅት መከበራቸውን አስታውሰዋል፡፡ በዓላቱ የሕዝቦችን ትስስር ከማጠናከር ባለፈ የአንድን ሀገር እምቅ ባህል እና እሴት…

Read More

በቤንች ሸኮ ዞን “በተሽከርካሪ አደጋ መሞት ይብቃ” በሚል መሪ ቃል 4ሺ ለሚጠጉ አሽከርካሪዎች የተሀድሶ ስልጠና በሚዛን አማን እየተሰጠ ነው።

የተሀድሶ ስልጠናው የዞኑ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ ያዘጋጀው ሲሆን ለ8 ቀናት የሚቆይ መሆኑም ታውቋል። የቤንች ሸኮ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ መስፍን መንገሻ እንደተናገሩት የትራንስፖርት ዘርፍ ትልቅ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሽ ዘርፍ ነው ብለዋል። ዘርፉ ከሰው የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ጋር በጥብቅ የተቆራኘና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳው የጎላ መሆኑን ጠቁመዋል። ይሁንጂ በተለይም በህዝብ ትራንስፖርት ዘርፍ…

Read More

በታርጫ ከተማ ሲካሄድ የቆየው ክልል አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ፕሮጀክት ምዘና ውድድር ተጠናቀቀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው ክልል አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ፕሮጀክት ምዘና ውድድር ተጠናቀቀ፡፡ በውድድሩ የመዝጊያ ስነስርዓት ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ የስፖርት ዘርፍ ሃላፊ ተወካይና የስፖርት ተሳታፊነትና ውድድር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ በየነ ቴቃ ፕሮጀክቱ ለአራት ዓመታት ተቋርጦ በአዲስ ፎርማት…

Read More

ቡና ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በተጨባጭ ዋልታነቱን እያስመሰከረ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ቡና ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በተጨባጭ ዋልታነቱን እያስመሰከረ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቡና ምርት ላይ ለተሰማሩ ውጤታማ አርሶ አደሮች፣ አልሚዎች፣ ቡና ላኪ ማኀበራት እና ባለሐብቶች ዕውቅና እና ሽልማት ሰጥተዋል፡፡ ሀገራዊ የቡና ኤግዚቢሽን እና የዕውቅና መድረክ በሳይንስ ሙዝየም ተከናውኗል፡፡ በመድረኩ ላይ 64 የቡና ላኪዎች፣ አምራቾች እና የኢንቨስትመንት ተቋማት የዋንጫ እና የሜዳሊያ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል እንደ ሀገር ከቡና ኤክሰፖርት ላደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ እውቅና ተቸረው።

ክልልሉ እንደ ሀገር እየተጠናቀቀ ባለው የፈረንጆቹ አመት ለተገኘው 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር ገቢ ከፍተኛ አስተዋፅኦ በማበርከቱ ከኢፌዴሪ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ እጅ የዋንጫ ተሸላሚ ሁኗል።

Read More

በቤንች ሸኮ ዞን የሦስት ሰዎች ሕይወት አለፈ

በቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ፤ ከበርታ ቀበሌ ልዩ ስፍራዉ ቆንጨልቃ መንደር ትናንት መስከረም 28 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 11 ጀምሮ በጣለዉ ከባድ ዝናብ አማካኝነት ትልቅ ዛፍ በመኖሪያ ቤት ላይ በመዉደቁ፤ አንዲት እናት ከወለደቻት ከሁለት ወር ሕፃን ልጇ ጋር ሕይወታቸዉ ማለፋን የቤንች ሸኮ ዞን ፖሊስ አስታውቋል። በተመሳሳይ በወረዳው ቂጤ ቀበሌ ልዩ ሥሙ ጋራ መንደር ተብሎ…

Read More

ኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024 ዓለም አቀፍ ዓውደ ርዕይና ሲምፖዚየም ቅድመ ሁነት ተካሄደ

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ኢትዮ- ግሪን ሞቢሊቲ 2024 በሚል ስያሜ በመጪዉ ህዳር ወር በዓይነቱ ልዩ የሆነ ታላቅ ዓለም አቀፍ ዓውደ ርዕይና ሲምፖዚየም ያካሂዳል። የቅድመ ሁነት ፕሮግራሙ ከፍተኛ የመንግስት ስራ ኃላፊዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው የኢምባሲ ተወካዮች፣ በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የሚሰሩ ዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች ተወካዮች፣ የዘርፉ ባለሃብቶች እና ጥሪ ተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ትናንት መሰከረም 28/2017 ዓ.ም አመሻሽ…

Read More

2016 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ ትልቅ ለውጥ ያመጣ ዓመት ነበር፦ የምጣኔ ሀብት ባለሞያ

2016 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ትልቅ ለውጥ ያመጣ ዓመት ነበር ሲሉ የፖሊሲ አማካሪ እና የምጣኔ ሀብት ባለሞያው ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) ገለፁ። በበጀት ዓመቱ 8.16 በመቶ የነበረውን አጠቃላይ ሀገራዊ የምጣኔ ሀብት ዕድገት በቀጣይ ወደ 8.4 በመቶ ለማሳደግ መታቀዱንም ባለሞያው በተለይ ከኢቲቪ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልፀዋል። በወጪ ንግድ ዘርፍም ከ5 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ለማግኘት መታቀዱን ጠቅሰዋል።…

Read More