Trendings

Getenesh Gebeyehu

“የህልም ጉልበት ለእመርታዊ እድገት በሚል መሪ ሀሳብ መነሻ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በየደረጃው ለሚገኙ ለክልላችን ብልጽግና ፓርቲ አመራር አካላት ሲሰጥ የነበረው የመጀመሪያ ዙር ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።

የዚህ ስልጠና ዋናው አላማ አርቆ በማሰብና አልቆ በመስራት በሁሉም መስክ እመርታን ማስመዝገብ እንዲቻል አመራሩን በፓርቲያችን ህልምና ትልም ዙሪያ መግባባትን መፍጠር፤ የመፈፀም ብቃቱ የጎለበተ አመራር ለመፍጠር አቅም መገንባትና የአስተሳሰብና ተግባር አንድነትን ለማምጣት ታስቦ የተሰጠው ስልጠና በጥሩ መንፈስ ተጠናቋል። ከዚህ ስልጠና በኋላ አመራሩ ቁጭትና መነሳሳትን በመፍጠር አቅሞችን ወደ ውጤት ለመቀየር፣ በየደረጃው ለሚነሱ ጥያቄዎች ተግባራዊ ምላሽ ለመስጠትና ማህበረሰባዊ…

Read More

በኢኮኖሚ ፣በፖለቲካና በማህበራዊ ዘርፎች የሚስተዋሉ ጉድለቶችን በማረም የተሻለ ውጤት ለማስመዘገብ አመራሩ ቁርጠኛ ሆኖ ሊሰራ እንደሚገባ የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ አሳሰቡ::

የካፋ ዞን ወቅታዊ የፓርቲና የመንግስት ሥራዎችን አፈጻጸም በመገምገም የቀጠይ ትኩረት አቅጣጫ ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይትና የምክክር መድረክ አካሂዷል። የካፋ ዞን የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪና የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊው አቶ ታከለ ታምሩ ወቅታዊ የፓርቲና የመንግስት ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል ፡፡ ከነዚህም መካከል የፓርቲ የተለያዩ አደረጃጀቶች፣ የአመራር እና የአባላት ሁኔታ፤ ከመንግስት ሥራዎች አኳያ የግብርና…

Read More

የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን ለመቋቋም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል፦ አቶ ፋጂዮ ሳፒ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢ ጉዳዮች ቢሮ የምግብና ስርዓተ ምግብ ደህንነት ፕሮጀክት(BREFONS) የአየር ንብረት ለውጥን በፖሊሲዎች፣ እቅዶች እና ፕሮጀክቶች ውስጥ ለማካተት ለባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ለመፍጠር የተዘጋጀ የስልጠና መድረክ በሚዛን አማን አካሂዷል፡፡ በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ላይ የተገኙት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ መሠረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ…

Read More

በሸካ ዞን ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ በትኩረት በሚፈፀሙ ተግባራት ላይ ያተኮረ ውይይት በቴፒ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።

በዞኑ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ በኢኮኖሚ፣በማህበራዊ፣ በከተማ ልማት እንዲሁም በፖለቲካና ህዝብ ግንኙነት ዘርፎች በልዩ ትኩረት በሚፈፀሙ ተግባራት ዙሪያ ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ቀርቦ ውይይት እየተካሄደ ነው። ውጤታማ ተግባራትን በመፈፀም የህብረተሰቡን እርካታ ለማረጋገጥ ብሎም የዞኑን ልማትና እድገት ለማፋጠን በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፎና ርብርብ ወሳኝ መሆኑም ተጠቁሟል። ከተማ ልማት፣ግብርና፣ገቢ አሰባሰብ፣ትምህርትና ጤና ዘርፍ ላይ እመርታ ማስመዝገብ ከርብርብ ማዕከላት ዋነኞቹ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት የሚከተሉትን ሹመቶች ሰጥተዋል

1. ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር 2. ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ – የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር 3. ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ- የፍትህ ሚኒስቴር ሚኒስትር All reactions: 209Woldemariam Bezabih, Fikir Kebede and 207 others

Read More

በኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን በዘላቂነት ማረጋገጥ የሚያስችል አቅም እንዳለ በተግባር ማረጋገጥ ተችሏል – ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር)

በኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን በዘላቂነት ማረጋገጥ የሚያስችል አቅም እንዳለ በተግባር በማረጋገጥ ተጨባጭ ውጤት መገኘቱን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር) ገለጹ። “ሉዓላዊነት በምርታማነት” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ የፓናል ውይይት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። የምግብ ሉዓላዊነት የኢትዮጵያ ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) መድረኩን በከፈቱበት ወቅት ገለጸዋል። ባለፉት ዓመታት ይህንን ለማረጋገጥ…

Read More

የክልሉ ግብርና ቢሮ የ2017 ምርት ዘመን የበጋ መስኖ ስንዴ እና መደበኛ ዕቅድ ላይ ንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነዉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ግብርና ቢሮ የ2017 የምርት ዘመን የበጋ መስኖ ስንዴ እና መደበኛ መስኖ ዕቅድ ዙሪያ ከዞን፣ ከወረዳና ከባለድሻ አካላት ጋር የንቅናቄ መድክ በቦንጋ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል ። በንቅናቄው መድረክ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት አቶ ማስረሻ በላቸው የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ የመድረኩ ዓላማ ከዚህ በፊት ከተመዘገበው ውጤት…

Read More

የብሪክስ አባል ሀገራት ባለሐብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን ቢያፈስሱ አትራፊ ይሆናሉ:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሩሲያ ሞስኮ እየተካሄደ ባለው የብሪክስ ቢዝነስ ፎረም ላይ ባደረጉት ንግግር፤ በአባል ሀገራቱ ያሉ ባለሐብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን ቢያፈስሱ አትራፊ እንደሚሆኑ ገልጸዋል፡፡ የብሪከስ አባል ሀገራት ወደ ግማሽ የሚጠጋ የዓለምን ሕዝብ ቁጥር ይይዛሉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ በፍጥነት እያደገ ያለውን አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (ጂዲፒ) እንደሚይዙ ተናግረዋል። በዚህ ከፍተኛ አቅምም ብሪክስ ለዓለም…

Read More

“ከትላንት ታሪካችን በጎዎችን እያደስንና እያስዋብን፣ ህፀፆችን እያረምንና እያስተካከልን፣ በትናንትናው ብቻ ሳንታጠር፤ ዛሬን በአገልጋይነት ስሜትና በታታሪነት፣ በከፍተኛ የትጋት መንፈስ ጠንክረን በመስራት፤ የልፋትና ድካም ውጤታችን የሚንፀባረቅበት ያማረና የተዋበ ነጋችንን ለመጭው ትውልድ በማውረስ ታሪክ እንሰራለን!

ለዘመናት ጠፍሮ ከያዘን አዙሪት ተላቀን፤ ዕድሎቻችንን ሳናባክን፤ የገጠሙንን ችግሮች እየተጋፈጥን፤ በስኬቶቻችን ሳንዘናጋ ወደ ብልፅግናችን እንገሰግሳለን፡፡ በዚህም ሁለንተናዊ ሉዓላዊነቷ የተረጋገጠ አፍሪካዊት ልዕለ ኃያል ሀገር ለልጆቻችንን ለማቆየት ያገኘነውን መልካም ዕድል ሳናባክን እንጠቀማለን፡፡” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

Read More