በክልሉ የአርሶ አደር ማሣ ላይ ት/ቤት (FFS)ተቋማዊ ለማድረግ ያለመ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሄደ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኤስ ኤን ቪ ፕሮጀክት የአርሶ አደር ማሣ ላይ ት/ቤት (FFS)ተቋማዊ ለማድረግ ያለመ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል ፡፡ በመድረኩ በኢትዮጵያ እና በደቡብ ምዕራብ ክልል ምን ምን ስራዎችን እንደሚሰራ በኢትዮጵያ የሆር ላይፍ ፕሮጀክት ማነጀር በሜኑ ኪዘር እና በደቡብ ምዕራብ አካባቢ ስራ አስኪያጅ ወ/ሪት ዓለም ፀሀይ ገነት ስለፕሮጀክቱ አጠቃላይ ገለፃ ቀርቦ ውይይት…
