ቋሚ የሥራ ዕድል በመፍጠር የዜጎችን ህይወት በዘላቂነት ለማሻሻል ትኩረት መስጠት ይገባል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ አፈጻጸምን ከባለድርሻ አካላት ጋር ገምግሟል። ቢሮው በሩብ ዓመቱ በወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ ስራ ላይ በተሰሩ ተግባራትና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በቦንጋ ከተማ ገምግሟል። በክልሉ ስራ ፈላጊ ዜጎችን በየማህበራዊ መሠረት በመለየት የክህሎትና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና…
