የሀገር ሀብት የሆነ ቡና ግብይትና ጥራት ቁጥጥር ስራ በህግና በስርዓት ሊመራ ይገባል ። አቶ ማስረሻ በላቸው ።
በክልሉ ግብርና ቢሮ ቡና፣ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ከብሔራዊ የቡና ማህበር ጋር በመተባበር በቡና ጥራት አጠባበቅና ግብይት ዙሪያ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አድርጓል ። በመድረኩ የተገኙት ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው የቡና ልማትና ግብይት መጠናከር በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናችንን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ከማገዙም ባሻገር ወደ ዲጅታል ኢኮኖሚ የሚደረገውን ሽግግር ለማፋጠን ተኪ የሌለው…
