በረመዳን ጾም ወቅት የታየው የመረዳዳትና የመደጋገፍ መልካም ተሞክሮ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮዽያ ሕዝቦች ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት አሳሰበ፡፡asxds
ለ1 ሺህ 4 መቶ 45ኛ ጊዜ ለሚከበረዉን የዒድአልፈጥር በዓል መሰረት የሆነዉ የረመዳን ወር ጾምና ጸሎት በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች በሰላማዊ ሁኔታ እየተከናወነ ስለመሆኑም ተገልጿል፡፡ ከአምስቱ የእስልምና እምነት መሠረቶች ዉስጥ አንዱ እንደሆነ የሚታመነዉ የረመዳን ወር በመላዉ አለም በሚገኙ የእምነቱ ተከታዮች ዘንድ በድምቀት የሚከበር በዓል መሆኑን የገለጹት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮዽያ ሕዝቦች ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝደንት ሼህ…
