የቤንች ሸኮ ዞን የእግር ኳስ ክለቦች ሻምፒዮና ተጠናቀቀ::
በሚዛን አማን ከተማ ስቴዲየም ለ11 ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የቤንች ሸኮ ዞን የእግር ኳስ ክለቦች ሻምፒዮና በቤንች ሸኮ ዞን ፖሊስ ክለብ አሸናፊነት ተጠናቅቋል። በማጠቃለያው ላይ የተገኙት የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን ባስተላለፉት መልዕክት ስፖርት ለአንድ ሀገር ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖሊትካዊ መስተጋብርን በማጠናከር ያለው ጠቀሜታ እጅግ ከፍተኛ እንደሆነ አንስተው ይህንን የበለጠ ማጠናከር እና ማስቀጠል…
