ከክልሉ ሁሉም አከባቢዎች የተወጣጡ የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ አመራሮች እና ባለሙያች እንዲሁም የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ተመለከቱ

ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጽያ ህዝቦች ክልል ከሁሉም አከባቢዎች የተወጣጡ የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ አመራሮች እና ባለሙያዎች እንዲሁም የኪነጥበብ ባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል። የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ አመራሮችና ባለሙያዎች እንዲሁም የኪነጥበብ ባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ ከሚገኘው ገቢ ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እየተገነባ የሚገኘውን የመደመር ትውልድ የቤተ መጽሐፍት…

Read More

የኪ-ጥበብ ባለሙያዎች አሰባሳቢ ትርክት በመፈጠርና በማስረጽ ረገድ የጎላ አበርክቶ አላቸው፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

“ሀገር እና ጥበብ፤ ጥበብ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት!” በሚል መርህ ቃል ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የተዘጋጀ ክልላዊ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው፥ የኪ-ጥበብ ባለሙያዎች አሰባሳቢ ትርክት በመፈጠርና በማስረጽ ረገድ የጎላ አበርክተው እንዳላቸው ተናግረዋል። ኪነ-ጥበብ በሀገር ግንባታ፣ ታሪክና ትርክት…

Read More

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 47ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ቀጥሎ ቀርቧል፡- 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው የ2018 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ የበጀት አዋጅ ላይ ነው፡፡ የ2018 ዓ.ም የፌዴራል መንግስት በጀት በአስር ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ ላይ የተቀመጡ ግቦችን ከማስፈጸም፤ የሀገር ደህንነትን ከማስጠበቅ፣ ምርትና ምርታማነትን ከማሳደግ፣…

Read More

ባለፉት የለውጥ አመታት በክልሉ እየተገነቡ ያሉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች የህዝቡን የልማት ጥያቄዎች በመፍታት ሚናቸው የጎላ መሆኑ የኮሙዩኒኬሽንና የሚዲያ እና የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ገለፁ

”ዓላማ ተኮር ተግባቦት፣ለሀገር ግንባታ” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከሁሉም አከባቢ ከተወጣጡ የኮሙዩኒኬሽንና የሚዲያ ባለሙያዎች እና የኪነ-ጥበብ ሙያተኞች ጋር የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። የኮሙዩኒኬሽንና የሚዲያ እና የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ከውይይት መድረኩ ጎን ለጎን በክልሉ ቦቦንጋ ከተማ ከመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ ገቢ እየተገነባ ያለውን የመደመር ትውልድ ቤተ መጻሕፍት እና በርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት…

Read More

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ 2ኛውን የአካባቢ ብክለት መከላከል ሀገራዊ ንቅናቄ በይፋ አስጀምረዋል።

አቶ አደም ፋራህ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት÷ የአካባቢ ጥበቃ የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን የብልጽግናችን መሰረት ነው ብለዋል። የአካባቢ ጥበቃ ስራዎች የዜጎች ጤና እንዲጠበቅና ማህበራዊ ኑሯቸው እንዲሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ገልጸው÷ መንግስት ጽዱ ኢትዮጵያን ለመፍጠር በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር፣ በኮሪደር ልማት፣ በታዳሽ ኃይል አጠቃቀም ላይ በርካታ ስራዎች መስራቱን ተናግረዋል። በንቅናቄው የግንዛቤ ማስጨበጫ፣ የማህበረሰብን ተሳትፎ ማጎልበት፣…

Read More

ሪፖርታዥ

የአውሮፓ ህብረት ደንብ ከደን ጭፍጨፋ ነፃ የሆኑ ምርቶች (EUDR) በአውሮፓ ኅብረት ገበያ ላይ የሚቀርቡ ምርቶች ለደን መጨፍጨፍ አስተዋጽኦ እንዳያደርጉ ለማረጋገጥ ያለመ ደንብ ነው። ደንቡ ሰባት ቁልፍ ምርቶች እና ተዋጽኦዎች ከደን መጨፍጨፍ የፀዱ መሆናቸውን ለማረጋገጥ የንግድ ድርጅቶች ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የሚጠይቅ መሆኑም ተመላክቷል።ደንቡ የአውሮፓ ህብረት አረንጓዴ ስምምነት አካል ሲሆን የአውሮፓ ህብረት ለአለም አቀፍ የደን ጭፍጨፋ እና…

Read More

መንግሥት ከግሉ ዘርፍ ጋር ተቀራርቦ በመስራት ፍትሀዊና አካታች ማህበራዊ ልማት ለማረጋገጥ እየተጋ ነዉ። ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

መንግሥት ከግሉ ዘርፍ ጋር ተቀራርቦ በመስራት ፍትሀዊና አካታች የማህበራዊ ልማት ለማረጋገጥ እየተጋ እንደሆነ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት “የብልጽግና ጉዟችንና የንግዱ ማህበረሰብ ሚና” በሚል መርህ-ቃል ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር እየተካሄደ በሚገኘው ክልላዊ ማጠቃለያ ውይይት ላይ ነው። የተረጋጋ የአንድ ማህብረሰብ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚ ግንባታ ለማረጋገጥ በሚደረገው ያልተቋረጠ…

Read More

ከኦም ባንክ ጋር ተቀናጅቶ በመስራት የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ያስፈልጋል፦አቶ ማስረሻ በላቸዉ

የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ፣ ቁጠባ፣ብድር ሥርጭት እና አመላለስ ላይ ዓላማ ያደረገ የምክክር መድረክ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ሥራና ክህሎት ፣ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ እና ኦሞ ባንክ በጋራ አዘጋጅነት በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ነው። በምክክሩ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸዉ እንደገለጹት፤ከኦም ባንክ ጋር ተቀናጅተው በመስራት የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ያስፈልጋል ብለዋል።…

Read More

በ9 ወራት አፈጻጸም የተመዘገቡ ውጤቶችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ጤና ቢሮ የዋሽ እና ገበያ መር ሳኒቴሽን የ2017 ዓ/ም የ9ወር የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ እያካሄደ ይገኛል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በመድረኩ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የክልሉ ጤና ቢሮ የንጽህና አጠባበቅ ስራዎችን ለህብረተሰቡ ተደራሽ በማድረግ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። በዚህ መሠረት በ2030 ላይ ሁለንተናዊ ዘላቂነት ያለው…

Read More

የከተማው የኮሪደር ልማት እንዲፋጠን ድጋፋችንን እናጠናክራለን-የሚዛን አማን ከተማ የነዋሪዎች

በሚዛን አማን ከተማ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ እንዲፋጠን ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ የከተማው ነዋሪዎች ገለጹ። ከነዋሪዎቹ መካከል መቶ አለቃ ተስፋዬ ናትናኤል፥ የከተማዋን ገጽታ እየቀየረ ያለውን የኮሪደር ልማት የእግረኛን መንግድ በማስፋትና የመናፈሻ አገልግሎትን ማስፋት ያሰቻለ ሰው ተኮር ፕሮጀክት ነው ብለዋል። ልማቱ በተሳካ ሁኔታ እንዲፋጠን ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ አስታውቃዋል። እስከ አሁን የተጠናቀቁ የኮሪደር ልማት ስራዎች የትራንስፖርት እንቅስቃሴን በማቀላጠፍ የተሽከርካሪ አደጋን…

Read More