ግብርና ቢዚህ ዓመት 6 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት እንዲያመጣ ነው የታቀደው፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ግብርና የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዋልታ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የወጪ ንግድ ገቢያችን ዋልታም ነው ብለዋል። በርካታ የኢትዮጵያ ህዝብ በቀጥታና በተዘዋዋሪ የሚሳተፍበት ዘርፍ በመሆኑ ትልቅ ስፍራ እንዲሰጠው መደረጉን ጠቁመዋል። ይህም በመሆኑ ግብርና ቢዚህ ዓመት 6 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት እንዲያመጣ መታቀዱን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ “የግብርናው ዘርፍ ከሌሎች ዘርፎች ልዩ ትኩረት ያገኘው ኢትዮጵያ…

Read More

ማዕድንን በተመለከተ…..

በአፍሪካ ከፍተኛ የሆነ የማዕድን አቅም ካላቸው ሀገራት ኢትዮጵያ ቀዳሚ ስትሆን የትኩረት ማነስ የእይታ ማነስ የአመራር ሰጪነት ችግር ስለነበር እንጂ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ አቅም ማሳደግና ማገዝ ይችል ነበር። አሁን ላይ ከፍተኛ የሆነ መነቃቃትና በርካታ የወርቅ ፋብሪካዎችን እየገነባን ነው ከተለያዩ የውጪ ባለሀብቶች ጋር ንግግር እያደረግን ነው።

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሰጡት መልስ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሰጡት መልስ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ለማሳብ የነበረውን ማነቆ ለመፍታት የኢኮኖሚ ሪፎርሙ ተጀምሯል። ወደ አፍሪካ የሚፈሰው እርዳታ በ7 በመቶ ቀንሷል። የዓለም የንግድ ሥርዓትም በከፍተኛ ደረጃ ተጎድቷል። ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃና በሀገሯ ሰፋፊ ፈተናዎች ያሉባት ቢሆንም በባለፈው ዓመት የ8 ነጥብ 1 በመቶ…

Read More

ዘንድሮ 23 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ከሴፍቲኔት ተረጂነት ወጥተዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

በዚህ ዓመት ብቻ 23 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ከሴፍቲኔት ተረጂነት መውጣታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመንግስትን የ2017 የዕቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማብራሪያቸው፤ በዚህ ዓመት ብቻ 23 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ከሴፍቲኔት ተረጂነት መውጣታቸውን ተናግረዋል፡፡ ይህ የማንሰራራት ትልቁ ማሳይ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤…

Read More

በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

የዘንድሮው ዓመት በኢትዮጵያ ታሪክ በሁሉም ዘርፍ ታይቶ የማይታወቅ ድል የተመዘገበበት ነው፡፡ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም በመጀመራችን ትርጉም ያለው ሚና፤ ትርጉም ያለው ውጤት ተገኝቶበታል፡፡ ወደ ማክሮ ኢኮኖሚ ያስገቡን ጉዳዮች አንዱ የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራቶች ናቸው፤ በስራ አጥነት፣ በዋጋ ግሽበት፣ በወጪና ገቢ ንግድ ሚዛን መጓደል ሊገለፅ የሚችል ነው። ሁለተኛው ለግሉ ዘርፍ የስራ አካባቢው ምቹ አልነበረም። ሶስተኛው ምርታማነት ነው። በግብርናም…

Read More

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያን በተመለከተ

ወደ ማክሮ ኢኮኖሚ ያስገቡን ጉዳዮች አንዱ የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራቶች ናቸው፤ በስራ አጥነት፣ በዋጋ ግሽበት፣ በወጪና ገቢ ንግድ ሚዛን መጓደል ሊገለፅ የሚችል ነው። ሁለተኛው ለግሉ ዘርፍ የስራ አካባቢው ምቹ አልነበረም። ሶስተኛው ምርታማነት ነው። በግብርናም በኢንዱስትሪም ምርታማነታችን ውስን ነበር። ይህም በርካታ ተግዳሮቶች እነዲስተናገዱ አድርጓል። አራተኛው ተወዳዳሪ የኢኮኖሚ ሁኔታን አልፈጠርንም። እነዚህን ጉዳዮች ጨክነን በመፍታት የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራቱን መፍታት…

Read More

ግብርናን በተመለከተ

ግብርና የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዋለታ ነው። የወጪ ንግድ ገቢያችን ዋልታም ነው። በርካታ የኢትዮጵያ ህዝብ በቀጥታና በተዘዋዋሪ የሚሳተፍበት ነው። ይህም ትልቅ ስፍራ እንዲሰጠው ያደርጋል። ግብርና ቢዝህ ዓመት 6 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት እንዲያመጣ ነው የታቀደው። የግብርናው ዘርፍ ከሌሎች ዘርፎች ልዩ ትኩረት ያገኘው ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነት ማግኘት አለባት፤ አምርታ መብላት ያልቻለች ሀገር ብሔራዊ ጥቀሞቿን ለማረጋገጥ ትቸገራለች በሚል የምግብ…

Read More

በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

የዘንድሮው ዓመት በኢትዮጵያ ታሪክ በሁሉም ዘርፍ ታይቶ የማይታወቅ ድል የተመዘገበበት ነው፡፡ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም በመጀመራችን ትርጉም ያለው ሚና፤ ትርጉም ያለው ውጤት ተገኝቶበታል፡፡ ወደ ማክሮ ኢኮኖሚ ያስገቡን ጉዳዮች አንዱ የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራቶች ናቸው፤ በስራ አጥነት፣ በዋጋ ግሽበት፣ በወጪና ገቢ ንግድ ሚዛን መጓደል ሊገለፅ የሚችል ነው። ሁለተኛው ለግሉ ዘርፍ የስራ አካባቢው ምቹ አልነበረም። ሶስተኛው ምርታማነት ነው። በግብርናም…

Read More