ተቋሙ በአጭር ጊዜ ያከናወናቸውን አበረታች ተግባራትን አጠናክሮ ሊያስቀጥል ይገባል_ክብርት ወ/ሮ ፀሀይ ዳርጫ

የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የ2017 በጀት አመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም በክልሉ ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተገምግሟል። ምክር ቤቱ በምክር ቤቱ የፀደቁ ደንቦችን፣ መመሪያዎችን፣ በጀቶችን፣ ዕቅዶችንና የአሰራሮችን ተፈፃሚነት በመገምገም የተሻለ አፈፃፀም እንዲኖር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝም ወ/ሮ ፀሀይ አስረድተዋል። በዚህም የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ በተደራጀ በአጭር ጊዜ ተቋሙን በሰው ሀይልና በግብአት ከማደራጀት እንዲሁም…

Read More

በፍትሀብሔር ጉዳዮች ላይ በፍርድ ቤቶች አቅርቦ የመርታት አቅምን 90.5% ማድረስ መቻሉን የክልሉ ፍትህ ቢሮ ገለፀ

የክልሉ ፍትህ ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት በፍትህ አሰጣጥ ሂደት ውስጥ የመንግስትና የህዝብ ፍትሀብሔራዊ ጥቅም ከማስጠበቅ አኳያ የተሻለ አፈጻጸም ማስመዝገቡን የቢሮ ኃላፊ አቶ እሼቱ ጎደቶ አብራርተዋል። በበጀት ዓመቱ ቢሮው ከሳሽና መልስ ሰጪ በመሆን በ 1 ሺህ 7 የፍትሀብሔር መዝገቦች ላይ ፍርድ ቤት ቀርቦ ክርክር ማድረጉን ያወሱት ኃላፊው ከነዝያ መካከል በ824 መዝገቦች ላይ ውሳኔ መሰጠቱን ገልፀዋል። ውሳኔ…

Read More

የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነምግባር አዋጅ ፀደቀ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነምግባር አዋጅን አፀደቀ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው ሁለተኛ አስቸኳይ ስብሰባ ያፀደቀው የተሻሻው አዋጅ በቀጣይ ዓመት ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ 26 አንቀፆች ላይ ማሻሻያ የተደረገበት ነው። የተሻሻለው አዋጅ ሴቶች፣ ወጣቶችና የአካል ጉዳተኞች በፖለቲካ የሚኖራቸውን ተሳትፎ የሚያጠናክር እንደሆነና ከዚህ ቀደም በነበረው አዋጅ በምርጫ ጣቢያ የነበረውን የምርጫ ቅሬታ ሰሚ…

Read More

የተለያዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ ያዘጋጅ የነበረን ርዕሰ መምህር ከግብረአበሩ መምህር ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የሸካ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።

በሸካ ዞን ፖሊስ መምሪያ የፎረንስክ ምርመራ ዲቭዥን ኃላፊ ኢንስፔክተር ተግባሩ ክፍሌ ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና ኮሜንኬሽን እንደገለፁት በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ ሐምሌ 08 ቀን 2017 ዓ.ም ሰዓቱ ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት በቴፒ ከተማ ሰላም ቀበሌ ልዩ ስሙ ሳይሌንት ፔንሲዮን ተብሎ በሚጠራ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የሚሰሩና የሚያሰራጩ መምህራን መኖራቸውን ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ ሁለት መምህራን በቁጥጥር ስር…

Read More

ሪፖርታዥ

በክልሉ የህዝብ ቁጥር ከኢኮኖሚ ዕድገት ጋር የተጣጣመ እንዲሆን መጠነ ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ ነው፦ የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ በሀገራችን በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ የመጣው የህዝብ ቁጥር ከኢኮኖሚ ዕድገት ጋር የተጣጣመ እንዲሆን ለማስቻል መንግስት በሥነ-ሕዝብ ጉዳዮች ላይ የመስራትን አስፈላጊነት በመረዳት በ1985 ዓ.ም ብሔራዊ የሥነ-ሕዝብ ፖሊሲ እንዲቀረፅ በማድረግ ተግባራዊ ሲደረግ ቆይቷል፡፡ ፖሊሲው ተግባራዊ በተደረገባቸው ባለፉት 32 ዓመታት ከሁለንተናዊ ዕድገት…

Read More

ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ እና የፅዳት ዘመቻ መርሃ ግብር በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ አካሄዱ

ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አብሮነትን እና ትስስርን ለማጠናከር ሚናው የጎላ ነው ሲሉ ገልፀዋል። የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የኢትዮጵያን ባህሎችና ዕሴቶችን በማወቅ አብሮነትና ትስስርን ለማጠናከር እንደሚያስችል ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ተናግረዋል። በጎነት ህብረ-ብሔራዊ አንድነትን ከማጠናከር ባሻገር ለበርካታ ወገኖች ለመድረስ ጉልህ ሚና አለውም ብለዋል። በክልሉ በሚኖራቸው ቆይታ የተለያዩ የበጎ ፈቃድ ስራዎችን እንደሚያከናውኑ የጠቆሙት ተሳታፊዎቹ ሀገራቸውን አውቀው…

Read More

በሌማት ትሩፋት 9 ነጥብ 4 ቢሊየን እንቁላል ተመረተ

ግብርና ሚኒስቴር በ2017 በጀት ዓመት በሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር 9 ነጥብ 4 ቢሊየን እንቁላል ተመርቷል አለ፡፡ የእንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ከሶስት ዓመት በፊት የተጀመረው የሌማት ትሩፋት ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እያስገኘ ነው፡፡ መርሐ ግብሩ የእንስሳት ተዋጽኦ ምርትን በማሳደግ በምግብ ራስን ለመቻል ለሚደረገው ጥረት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው…

Read More

የካፋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ የዞን ማዕከል ፐብሊክ ሰርቫንት አባላት የ2017 ዓ/ም 4ኛ ዙር ማጠቃለያ አባላት ኮንፈረንስ ተካሄደ ።

በካፋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርጫፍ ጽ/ቤት የዞን ማዕከል ፐብሊክ ሰርቫንት የ2017 ዓ/ም 4ኛ ዙር ማጠቃለያ የአባላት ኮንፈረንስ በኢኮኖሚ ቁጥር 1 እና ቁጥር 2 ዘርፍ ህብረቶች ተካሂዷል ። በኢኮኖሚ ቁጥር 1 እና 2 ዘርፍ ህብረቶች በበጀት አመቱ የተከናወኑ ተግባራት ላይ ሪፖርት ቀርቦ በተሳታፊዎች ውይይት ተደርጓል ። የተጀመሩ አገራዊ እድገትና ብልጽግና ጉዞን እውን ለማድረግ የፐብሊክ ሰርቫንቱ ሚና…

Read More

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኢኮኖሚ አርአያ የሚሆን ሥራ እያከናወነች ነው – የአፍሪካ ቻይና ፖሊሲና ምርምር ማዕከል

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ ለአፍሪካ ሀገራት አርአያ የሚሆን ሥራ እያከናወነች ነው አለ የአፍሪካ ቻይና ፖሊሲና ምርምር ማዕከል፡፡ የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ፖል ፍሪምፖንግ በ2025 የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ጉባዔ ላይ እንዳሉት÷ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ምሕዳር ግንባር ቀደም መሆን የሚያስችሉ ጠንካራ የአረንጓዴ ልማት ፖሊሲዎችን እየተገበረች ነው፡፡ ኢትዮጵያ በዘርፉ ጠንካራ ፖሊሲን በመቅረጽ ቀጣይነት ያለው ሥራ እያከናወነች ነው ያሉት…

Read More

ሰራዊቱ አረንጓዴ ዐሻራን ባህል የማድረግ ሥራውን አጠናክሮ ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ

ሰራዊቱ በመኖሪያ ካምፕ እና በግዳጅ ቀጣናው አረንጓዴ ዐሻራን ባህል የማድረግ ሥራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ሃሳብ ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም በይፋ ማስጀመራቸው ይታወቃል። የመከላከያ ሰራዊት የዘንድሮ የአረንጓዴ ዐሻራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በመከላከያ ሚኒስቴር…

Read More