ተቋሙ በአጭር ጊዜ ያከናወናቸውን አበረታች ተግባራትን አጠናክሮ ሊያስቀጥል ይገባል_ክብርት ወ/ሮ ፀሀይ ዳርጫ
የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የ2017 በጀት አመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም በክልሉ ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተገምግሟል። ምክር ቤቱ በምክር ቤቱ የፀደቁ ደንቦችን፣ መመሪያዎችን፣ በጀቶችን፣ ዕቅዶችንና የአሰራሮችን ተፈፃሚነት በመገምገም የተሻለ አፈፃፀም እንዲኖር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝም ወ/ሮ ፀሀይ አስረድተዋል። በዚህም የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ በተደራጀ በአጭር ጊዜ ተቋሙን በሰው ሀይልና በግብአት ከማደራጀት እንዲሁም…
