የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር አስጀመሩ
በሀገር አቀፍ በ2017 ዓ.ም በመትከል ማንሰራራት በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኘው የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር አካል በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ተጀምሯል። በመርሐግብሩ ላይ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፤ የዋና ጽ/ቤት፣ የክልልና የከተማ አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች አመራሮችና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተው አሻራቸውን አኑረዋል። የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የአረንጓዴ…
