ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በሚዛን አማን ከተማ እየተሰራ ያለውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ግንባታ ያለበትን ደረጃ ጎበኙ።
ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በሚዛን አማን ከተማ እየተሰራ ያለውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ግንባታ ያለበትን ደረጃ ጎበኙ። መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ሲጠናቀቅ የመንግስት አገልግሎትን በከፍተኛ ሁኔታ የሚያቀላጥፍ መሆኑም ተጠቅሷል ፡፡ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ሽግግር ውስጥ ያለው ድርሻ የላቀ ነው፡፡ ማዕከሉ ይኸንኑ እውን ለማድረግ በክልሉ ሚዛን አማን ከተማ ላይ…
