ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ፍትህን ለሁሉም ከማድረስ ባሻገር ለመደበኛ ፍርድ ቤት ዳኞች የስራ ጫናን እየቀነሰ መሆኑ ተገለጸ

የእርቅ ተኮር ፍትህ እና የባህል ፍርድ ቤቶች ስራዎችን ለመገምገም ጀስቲስ ፎር ኦል ፒኤፍ ኢትዮጵያ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ የባህላዊ ፍርድ ቤቶች ወደ ስራ በገቡበት አካባቢ በፍትህ ተደራሽነት ለውጥ መምጣቱን ገልጸዋል።…

Read More

በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቅራቢነት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከተሉትን የጦር መኮንኖችን ሹመዋል፦

በጄነራልነት ማዕረግ፦ 1 ሌ/ጄኔራል አለምሸት ደግፌ 2 ሌ/ጄኔራል ደስታ አብቼ 3 ሌ/ጄኔራል ይመር መኮንን 4 ሌ/ጄኔራል ድሪባ መኮንን በሌ/ጄኔራል ማዕረግ፦ 1 ሜ/ጄኔራል ከፍያለዉ አምዴ ተሰማ 2 ሜ/ጄኔራል ክንዱ ገዙ ተገኝ በሜ/ጄኔራል ማዕረግ፦ 1 ብ/ጄኔራል ታደሰ አመሎ ሲኤሳ 2 ብ/ጄኔራል ቡልቲ ታደሰ ክቲላ 3 ብ/ጄኔራል ኃይሉ እንደሻዉ አቶምሳ 4 ብ/ጄኔራል ዋኘዉ አለሜ አያሌዉ 5 ብ/ጄኔራል ነገራ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወባ በሽታን ለመከላከል ለህፃናት ክትባት መስጠት ተጀመረ።

በመጀመሪያው ዙር 11 ወረዳና ከተማ አስተዳደሮች ውስጥ ከ16,000 በላይ ህፃናት ተጠቃሚ ይሆናሉም ተብሏል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ፣ በክልሉ ከፍተኛ የወባ ስርጭት በሚታይባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ ህፃናትን ከበሽታው ለመታደግ የሚያስችል አዲስ የወባ መከላከያ ክትባት መስጠት ልጀምር መሆኑን ለደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ ዛሬ በሰጠዉ መግለጫ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በሰጡት መግለጫ፣ ይህ ክትባት…

Read More

የህዳሴ ግድብ ሀገርን ለማልማት የሁላችን እጅ ዋጋ እንዳለው የተማርንበት ፕሮክት ነው ሲሉ በድጋፍ ሰልፉ ላይ ያነጋገርናቸው ሴቶች ገለጹ

አባይ የአርሶ አደር እናቶች መቀነት ተፈትቶ የተገነባ የላባችን ጠብታ እንደመሆኑ የሴቶችን ኑሮ ለማሻሻል የተዘረጋ መረብ ነው ብለው እንደሚያምኑ አስተያት ሰጪዎች ተናግረዋል። በድጋፍ ሰልፉ ወቅት ያነጋገርናቸው ወ/ሮ ብርሃኔ ብሩ ከመጀመሪያው ጀምሮ የራሴ እና የእናቶች የጋራ አሻራ ያረፈበት ግድብ በመመረቁ እጅግ ተደስቻለሁ ብለው ይህ ግድብ በሁሉም ኢትዮጵያዊ እናቶች ዘንድ የራስ ልጅ እስኪመስል በእናትነት ስሜት የተጋራንበት ተስፋችን ነው…

Read More

የህዳሴ ግድብ መመረቅ ተስፋ የሚናደርግባትን ኢትዮጵያ ፊት ለፊት እንዲናያት አድርጓል ሲሉ የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊ ወጣቶች ገለጹ

የታላቁ ኢትዮጰያ ህዳሴ ግድብ መመረቁን ተከትሎ ክልላዊ ታላቅ የደስታ መግለጫና ድጋፋዊ ሰልፍ በቦንጋ ብዝሃ ዋና ከተማ ተደርጓል። በሰልፉ ላይ የደስታ ስሜታቸውን በሚገልጹ ሀሳቦች፣ የተደራጀና በክልሉ ካሉት ስድስቱ ዞኖች ባህላዊ ክነት ባንዶች የታጀበ ሲሆን ከእነዝህ ሰልፈኞች ያነጋገርናቸው ወጣቶች ህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያዊ ከተባበረ ምንም ጉዳይ እንደማይበግረው ያሳየንበት ምልክታችን ነው ብለዋል። ከአስተያት ሰጪዎቹ አንዱ ወጣት አብራሐም ገይቲ የስራ…

Read More

በግድቡ ላይ ያሳየነውን አንድነት በሌሎች ትላልቅ የልማት ፕሮጀክቶች ላይ እንደግመዋለን ሲሉ የክልሉ ነዋሪዎች ተናገሩ

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት እንዲጠናቀቅ ያደረግነውን የተጠናከረ ድጋፍ በሌሎች ትላልቅ ልማቶች ላይም ለመድገም የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። “በሕብረት ችለናል” በሚል መሪ ሀሳብ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ምረቃን በማስመልከት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በቦንጋ ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል፡ ከዳዉሮ ዞን የመጡት አቶ በለጠ ባሹ በሰጡት አስተያየት የሀገር ጉዳይ ላይ በጋራ…

Read More

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያዊያን በላብና በደማቸው ያጸኑት የወል ቅርስ ነው:- ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መላው ኢትዮጵያዊያን ተባብረው በላብና በደማቸው ያፀኑት የወል ቅርስ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ። የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት መጠናቀቅን አስመልከተው በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ በቦንጋ ከተማ የተካሄደው ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በተለያዩ ትዕይንቶች ታጅቦ በስኬት ተጠናቋል። በህዝባዊ ሰልፉ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ…

Read More

በቦንጋ ከተማ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቁን አስመልከተው የተጠራው ታላቅ ህዝባዊ ሰልፍ በድምቀት ቀጥሏል

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት መጠናቀቁን በማስመልከት ክልላዊ ማጠቃለያ ታላቅ ህዝባዊ ሰልፍ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመርህ ግቡሩ ከክልሉ ሁሉም ዞኖች በሰልፉ ለመታደም የመጡ ልዑካን ቡድኖች ትርዒት እያሳዩ ይገኛል። ሰልፈኞቹ የተለያዩ መፈክሮችን እያሰሙ እና በኅብረት እያዘሙ ደስታቸውን በአደባባይ በመግለጽ ላይም ይገኛሉ። ከመፈክሮችም ውስጥ:- በህብረት ችለናል፣ ግድቡ የእኔ ነው፤…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቁን አስመልክቶ ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)ን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቁን በማስመልከት ህዝባዊ ሰልፍ በቦንጋ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በኅብረት ችለናል’ በሚል መሪ ሐሳብ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የድጋፍ ሰልፍ ከክልሉ ከሁሉም ዞኖች ከተለያዩ አደረጃጀቶች የተወጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የደስታ ስሜታቸውን በተለያዩ…

Read More

የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቁን በማስመልከት ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት መጠናቀቁን አስመልክቶ ክልላዊ ማጠቃለያ ታላቅ ህዝባዊ ሰልፍ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ሰልፉ ”በህብረት ችለናል” በሚል መሪ ሃሳብ የክልሉ የአስተዳደር እና ፖለቲካ ማዕከል በሆነችው ቦንጋ ከተማ እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን በስልፉም የክልሉ ነዋሪዎች የተሰማቸውን ደስታ በአደባባይ እየገለጹ ይገኛሉ ። እየተካሄደ ባለው ሰልፍ ከክልሉ በተለያየ ማህበራዊ…

Read More