የመደመር መንግሥት ትልቁ ትኩረት የሀገሪቱን ዕጣ ፋንታ ለባለቤቱ ማስረከብ ነው
የመደመር መንግሥት ትልቁ ትኩረት የሀገሪቱን ዕጣ ፋንታ እና ራዕይን ለኢትዮጵያውያን ማስረከብ ነው ሲሉ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የዲቨሎፕመንት ኢኮኖሚክስ መምህር እና ተመራማሪ የሆኑት ገመቺስ መርሻ (ዶ/ር) ገለጹ። ዶ/ር ገመቺስ ከኢቲቪ የአዲስ ቀን መሰናዶ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ “የመደመር መንግሥት መጽሐፍ ሁለንተናዊ መሻት ሀገራችን ካለችበት ነባራዊ ሁኔት እና ከነበርንበት ስብራቶች አንጻር ከፍ ያለ ሐሳብ ያለው ነው”…
