የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ኪንግደም አምባሳደር ዳረን ዌልች ጋር ተወያዩ

የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ኪንግደም አምባሳደር ዳረን ዌልች ጋር ተወያይተዋል። ክቡር አቶ አደም በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ኢትዮጵያና ዩናይትድ ኪንግደም በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ መስኮች ዘመናትን የተሻገረ ጠንካራ ግንኙነት አላቸው። ዩናይትድ ኪንግደም የኢትዮጵያ ትልቅ የልማት አጋር መሆኑን ጠቁመው የኢትዮጵያ የልማት እና የሪፎርም አጀንዳ እንዲሳካ ዩናይትድ ኪንግደም ለምትሰጠው ድጋፍም…

Read More

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት አፈጻጸምን በተመለከተ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ክቡር ዶ/ር ነጋሽ ዋጌሾ ጋር ምክክር አደረገ፡፡

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነጻ፣ ተዓማኒና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መልኩ እንዲጠናቀቅ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስፈላጊውን የጊዜ ሠሌዳ በማዘጋጀት ከክልሎች ጋር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ያሉበትን ደረጃ እየገመገመ ይገኛል፡፡ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብስቢ አቶ ተስፋዬ ንዋይ እና ሌሎች የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስፈጻሚ አካላት በደቡብ ምዕራብ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ተገኝተው ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጋር የጋራ ምክክር አድርገዋል፡፡ የብሔራዊ ምርጫ…

Read More

የመላው ጥቁር ሕዝቦች ኩራት የሆነውን የዓድዋ ድል መታሰቢያን ለሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር አስጎብኝተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጠቅላይ ሚኒስትሩን በተቀበሉበት ወቅት፣ የመላው ጥቁር ሕዝቦች ኩራት የሆነውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እና ፓርክን በጋራ ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በጉብኝቱ ወቅትም ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ፤ ለጥቁር ሕዝቦች ነፃነት ትግል ውድ ዋጋ ለከፈሉ…

Read More

የማኅበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ የዋቻ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።

በ2018 ሩብ ዓመት የከተማውን ማኅብረሰብ ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ዘርፈብዙ ተግባራት መከናወናቸውን በካፋ ዞን፣ የዋቻ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል። የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ሁነኛው ታደሰ ከክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጋር በነበራቸው ቆይታ፥ በበጀት ዓመቱ በከተማው ማኅበራዊ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ተግባራት ተከናውኗል ብለዋል። የውስጥ ገቢ የመሰብሰብ አቅም በማሳደግ ለኅብረተሰቡ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በተሰጠው ትኩረት በበጀት ዓመቱ ከማዘጋጃ ቤታዊ አግልግሎት…

Read More

የሚዛን አማን ከተማን በመልሶ ማልማት ለነዋሪው ምቹና ተመራጭ ለማድረግ የሚያስችሉ ሥራዎች በልዩ ትኩረት እየተሰሩ መሆኑን የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ

የመልሶ ማልማት ስራ የከተማዋን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ ከሌሎች ከተሞች ጋር ተወዳደሪ የሚያደርጋት መሆኑን የከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ በከተማው ካነጋገርናቸው ነዋሪዎች መካከል አቶ አሳምነው መንግስቴ እና ወ/ሮ ትሁን ታደሰ እየተከናወነ ያለው የሚዛን አማን ከተማ መልሶ መልማት ስራ ለከተማ እድገት ወሳኝ መሆኑንና በዚህም አካባቢው እየለወጠ መሆኑን በርካታ ለውጦች እየተመዘገበ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ይህም የከተማው ማህበረሰብ የተሻለ ገቢ እንዲያገኝና የከተማዋን…

Read More

#የ𝗚𝟮𝟬_ውይይቶችና_የጠቅላይ_ሚኒስትር_ዐቢይ_አሕመድ (ዶ/ር) #ስትራቴጂያዊ_የውጭ_ግንኙነት_ስኬቶች።

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ከአንድ ወገን ሳይወሰን የዓለምን ዋና ዋና ኢኮኖሚዎች አቅፏል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው G20 የመሪዎች ጉባዔ ዙሪያ ከተለያዩ የዓለም ኃያላን እና ቁልፍ ተቋማት መሪዎች ጋር ያደረጉት 15 ተከታታይ ስትራቴጂያዊ ውይይቶች፣ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያላትን ተፅዕኖና የልማት ቅስቀሳ ምን ያህል ከፍተኛ እንደሆነ በተጨባጭ ያሳያሉ። የውይይቶቹ ዋና ትኩረት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ሪፎርም…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ? ባለፉት ተከታታይ ወራት ‘’የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?’’ በሚል አምድ አጠቃላይ የክልሉን ገጽታ የሚያሳዩ እና የስድስቱ ዞኖች የተለያዩ ባህላዊ ይዘቶችን የዳሰሱ ጽሁፎችን እንደየቅደምተከተላቸው ለውድ አንባቢያን አጋርተናል፡፡ በተመሳሳይ ዛሬ ደግሞ በዚሁ አምድ”በኮንታ ዞን የሚገኙ የኦሽካ ዴንቻ ማኅበረሰብ ባህላዊ የብረት ማቅለጫ ዘዴን ሊናስቃኛችሁ እንወዳለን። ሀገራችን ኢትዮጵያ…

Read More

በተሻሻለው የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 03/2017 ላይ እና በዳኞች ሥነ- ምግባር ዙርያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዳውሮ ዞን ከፍተኛ፣ የወረዳ እና ከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች ለተወጣጡ ዳኞች በተሻሻለው የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና በታርጫ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት የዳውሮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕረዚዳንት አቶ አሮታ አልባዞ እንደገለፁት የስልጠናው ዓላማ የዳኝነት አካሉን ግልፅነት እና ተጠያቂነት ባረጋገጠ መልኩ ውጤታማ እና…

Read More

በተሻሻለው የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 03/2017 ላይ እና በዳኞች ሥነ- ምግባር ዙርያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዳውሮ ዞን ከፍተኛ፣ የወረዳ እና ከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች ለተወጣጡ ዳኞች በተሻሻለው የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና በታርጫ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት የዳውሮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕረዚዳንት አቶ አሮታ አልባዞ እንደገለፁት የስልጠናው ዓላማ የዳኝነት አካሉን ግልፅነት እና ተጠያቂነት ባረጋገጠ መልኩ ውጤታማ እና…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል አመራሮች የደም ልገሳ እያካሄዱ ነዉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ የሁለተኛ ዙር ስልጠና ላይ የሚገኙ የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች በበጎ ተግባር የደም ልገሳ በቦንጋ ከተማ እየካሄደ ነዉ። እነዚህ ሰልጣኝ አመራሮች “ደሜን ለወገኔ!” በሚል መርህ፣ ለጤና ተቋማት የደም እጥረትን ለመቅረፍ በማለም የደም ልገሳ አድርገዋል። ይህ ተግባር አመራሮቹ “በጎነት ለራስ ነው!” በሚል ጽኑ እምነት፣ ኃላፊነትንና ሰብአዊነትን በተግባር እያረጋገጡ ይገኛሉ።

Read More