በኩታ ገጠም ሩዝ ሰብል በማምረት ላይ የተሰማሩ አርሶ አደሮች ተጠቃሚ መሆናቸውን ገለጹ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሩዝ አምራች አርሶ አደሮችን በኩታ ገጠም በማደራጀት ወደ ተግባር በማስገባት የሩዝ ምርትን ለማሳደግ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን በዚህም ከፍተኛ ውጤት እየተመዘገበ ይገኛል። በክልሉ በካፋ ዞን ጨና ወረዳ ዶሻ ጡጋ ቀበሌ ያነጋገርናቸው አርሶ አደር አየለ አለሙና ገረመው ኃይሌ በወቅቱ ለእርሻ ስራ በማዘጋታቸውና ግብዓት በአግባቡ በመጠቀማቸው በኩታ ገጠም የተዘረው ሩዝ ውጤታማ እያደረጋቸውና…
