በኩታ ገጠም ሩዝ ሰብል በማምረት ላይ የተሰማሩ አርሶ አደሮች ተጠቃሚ መሆናቸውን ገለጹ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሩዝ አምራች አርሶ አደሮችን በኩታ ገጠም በማደራጀት ወደ ተግባር በማስገባት የሩዝ ምርትን ለማሳደግ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን በዚህም ከፍተኛ ውጤት እየተመዘገበ ይገኛል። በክልሉ በካፋ ዞን ጨና ወረዳ ዶሻ ጡጋ ቀበሌ ያነጋገርናቸው አርሶ አደር አየለ አለሙና ገረመው ኃይሌ በወቅቱ ለእርሻ ስራ በማዘጋታቸውና ግብዓት በአግባቡ በመጠቀማቸው በኩታ ገጠም የተዘረው ሩዝ ውጤታማ እያደረጋቸውና…

Read More

በአመራሩ ዘንድ የአስተሳሰብ አንድነት በመፍጠር የተግባር ውጤታማነት ማረጋገጥ ወቅቱ የሚጠይቀዉ ተግባር ነው፦አቶ ፍቅሬ አማን

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 2ኛዉ ዙር ሀገር ዓቀፍ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ስልጠና በቦንጋ ከተማ መካሄድ ጀመረ ስልጠናዉ ”በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እምርታ” በሚል ሃሳብ ለዘጠኝ ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን በዚህም የአመራሩን እውቀት፣ ክህሎትና አቅም የሚገነቡ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች የሚቀርቡበት መድረክ ነዉ። ስልጠናውን ያስጀመሩት በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅርንጫፍ…

Read More

የሀገራችን የመልማትና የብልፅግና ጉዞ በልጆቿ አንድነትና መተባበር እውን ይሆናል:-ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን “ከጂኦስትራቴጂካዊ ኩስምና ወደ ታደሰ ቁመና” በሚል መሪ ቃል ከዞን፣ ከወረዳና ከተማ አስተዳደር ለተወጣጡ ፖሊስ አመራሮችና አባላት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል። በማጠቃለያው ላይ ተገኝተውመልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ሀገራችን ያለችበትን የፖለቲካ፣ኢኮኖሚያዊና ጂኦስትራቴጂካዊ ሁኔታን በጥልቀት በመረዳት ካለፈው በላቀ መልኩ የኢትዮጵያን ክብርና ጥቅም ለማስጠበቅ መዘጋጀታችሁን በመረዳቴ ትልቅ ኩራት…

Read More

ክልላዊ የአርሶ አደር የመስክ ላይ ትምህርት ቤት ተቋማዊ ማድረጊያ ፕሮግራም በጊምቦ ወረዳ ተካሄደ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአርሶ አደር የመስክ ላይ ትምህርት ቤት (FFS Institutionalisation) ተቋማዊ ማድረግያ ፕሮግራም በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ ሃማኒ ቀበሌ ተካሂዷል፡፡ በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የካፋ ዞን ግብርና ደን፣ አካባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ መምሪያ ምክትል ኃላፊ አቶ አክሊሉ አማዴ የኤስ ኤን ቪ ፕሮጀክት ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ በዞኑ በ6 ቀበሌዎች በአትክልትና ፍራፍሬ ወጣቶችና ሴቶችን በማደራጀት…

Read More

የወተትና ስጋ ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ የተሻሻሉ የእንስሳት ዝርያዎችን በማዳቀል ውጤታማ ሥራ እየተከናወነ ነው

የወተትና ስጋ ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ የተሻሻሉ የእንስሳት ዝርያዎችን በማዳቀል ውጤታማ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ለኢዜአ እንዳሉት፤ የወተትና ሥጋ ምርታማነትን ለማሳደግ የተሻሻሉ የእንስሳት ዝርያዎች የማዳቀል ሥራ እየተከናወነ ነው፡፡ በዚህም በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሶስት ወራት 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ላሞችን ለማዳቀል ዕቅድ ተይዞ 1…

Read More

የህዝቡ የመልካም አስተዳደር ቅሬታዎችን ደረጃ በደረጃ ከመንግስት በሚቀመጠዉ አቅጣጫና አሠራር ሥርዓት ለመመለስ እንደሚሰራ ተመላከተ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ክልል ዓቀፍ የመልካም አስተዳደር ቅሬታና አቤቱታ ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂደዋል። በውይይቱ በምክትል ቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት የቅሬታ አቤቱታ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዮናስ ኬና በቅሬታ አቤቱታ ጉዳዮች ዙሪያ የተዘጋጀ ሠነድ አቅርበው ምክክር ተደርጓል። በመድረኩ የተገኙ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የቅሬታና አቤቱታ ማጣራት ዴስክ…

Read More

በጥቅጥቅ ደን ልብ ውስጥ የተሸሸገው የተፈጥሮ ድንቅ ምስጢር-ሾዶ ፏፏቴ!

የሾዶ ፏፏቴ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣በካፋ ዞን፣ጨታ ወረዳ የሚገኝ ድንቅ የቱሪዝም መስህብ ነው። ድንቅ ተፈጥሮ የተቸረው የጨረታ ወረዳ የበርካታ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ የቱሪዝም ሀብቶች ባለቤት ነው። በወረዳው አጠቃላይ ከ34 ባላይ የተለዩ የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎች መኖራቸውን ከወረዳው ባህል ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ የተገኘው መረጃ ያመለክታል። ባለ-ሶስት ደረጃው የሾዶ ፏፏቴ ከእነዚህ ውብ የአከባቢው የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎች አንዱ…

Read More

በግብርናው ዘርፍ የስርዓተ-ጾታ እኩልነት እና ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል መዋቅራዊ ለዉጥ ማምጣት አስፈላጊ መሆኑ ተገለጸ፡፡

የግብርና ሚኒስቴር ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ስራ አስፈፃሚ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ስርዓተ-ፆታና ኤች አይ ቪ ኤድስ ሜንስትሪምንግ ጋር በመተባበር ለክልሉ ግብርና ቢሮ የስራ ኃላፊዎች፤መንግስታዊ ላልሆኑ ድርጅቶችና ፕሮግራሞች በስርዓተ-ፆታና ማህበራዊ ጉዳይ ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ለማስፋት የሚያስችል የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል፡፡ በመድረኩ የግብርና ልማት ዕቅድ ጀንደር ስትራቴጂ ሰነድ በግብርና ሚኒስቴር የሴቶችና ማህበራዊ…

Read More

የሸኮ ወረዳ ቡና አምራች አርሶአደሮች ለቡናቸዉ ጥራት መጠበቅ የአካባቢው ደን አስተዋጽኦው ወሳኝ መሆኑን ተናገሩ።

የሸኮ ወረዳ አሰተዳደርም ከ36ሺ በላይሄክታር ቡና በደን የተሸፈነ መሆኑን ገልጿዋል ። በቤንች ሸኮ ዞን የሸኮ ወረዳ ቡና አምራች አርሶአደሮች ቡና እና ደን የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታ ናቸው ብሏል። አቶ ሼንቸብ ጄቢ አቶ ሳሙኤል ደቹ እና አቶ ዳጩ ዚቲ በሸኮ ወርዳ ቡና አምራች አርሶአደሮች ሲሆኑ የሸኮ ቡናን ልዩ የሚያደርገው ቡናው እና ጫካው ከጥንት ጀምሮ ቁርኝታቸዉ እጅ…

Read More

በግብርናው ዘርፍ የሴቶችና አካል ጉዳተኞችን ተሳትፎና ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ የዘርፉን ውጤታማነት ለማስቀጠል የማይተካ ሚና እንዳለዉ ተገለጸ

የግብርና ሚኒስቴር ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ስራ አስፈፃሚ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ስርዓተ-ፆታና ኤች አይ ቪ ኤድስ ሜንስትሪምንግ ጋር በመቀናጀት ለክልሉ ግብርና ቢሮ የስራ ኃላፊዎች፤ መንግስታዊ ላልሆኑ ድርጅቶችና ፕሮግራሞች በስርዓተ-ፆታና ማህበራዊ ጉዳይ ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ዙሪያ የተዘጋጀዉ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የዉይይት መድረኩ ዋነኛ ዓላማ በሥርዓተ-ፆታና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ…

Read More