ኮፕ 32 ኢትዮጵያ ያላትን የቱሪዝም አቅም ለዓለም ለማሳየት የሚረዳ ትልቁ ጉባኤ ይሆናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኮፕ 32ን በውጤታማነት ለማሠናዳት የሚያስችል አቅጣጫ ሰጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኮፕ 32 ቁልፍ የዝግጅት ተግባራትን ለማቀናጀት ከሚያስችለው የብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ጋር ውይይት አድርገዋል። ኢትዮጵያ ኮፕ 32ን ለማስተናገድ ያላትን ቁርጠኝነት በሚያመላክተው በዚህ ውይይት ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ውጤታማ ጉባኤን ለማሠናዳት የሚያስችሉ ሀሳቦች ላይ አቅጣጫ ሰጥተዋል። ኮፕ 32 ጉባኤን ለሀገር ግንባታ እና ለገጽታ ግንባታ…

Read More

የተሳሳቱ ትርክቶችን በማረም ለዴሞክራሲ ስርዓት መጎልበት አስተዋፅኦ ለማበርከት እንደሚተጉ የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ውይይት ተሳታፊዎች ተናገሩ።

“ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል ለ20ኛ ጊዜ የሚከበረው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በተለያዩ ኩነቶች መከበሩም ተገልጿል። ቀኑን በማስመልከት በሚዛን አማን ከተማ የማጠቃለያ ውይይትም ተካሂዷል። በውይይት መድረኩ የዴሞክራሲና የፌዴራል ስርአት በኢትዮጵያ ተስፋዎች እና ተግዳሮቶችን የሚዳስስ የውይይት መነሻ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጓል። ‎በውይይት መድረኩ አንዳንድ ተሳታፊዎች ሰጡት…

Read More

ህዳር 29ን ስናከብር ብዝኃነትን ማዕከል በማድረግ የጋራ አንድነታችንን በማጠናከር መሆን ይገባል -አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ጌታቸው ኬኒ ።

“ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል ለ20ኛ ጊዜ የሚከበረው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀንን ምክንያት በማድረግ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፓናል ዉይይት በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። የክልሉ ብሄረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ጌታቸው ኬኒ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፣‎ በሀገራችን ታሪክ የሁሉንም የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች እኩልነት ቃል ኪዳን ሰነድ የፀደቀበት…

Read More

በምንከተለው የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ በሁሉም ዘርፎች ቀጣይነት ያለው በእጅጉ እያደገ የሚሄድ በማህበረሰብ ለውጥና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ተጨባጭ ዕድገት በማስመዘገብ ሁለንተናዊ ብልፅግና ልናረጋግጥ ይገባል:: ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ስሰጥ የነበረው 2ኛ ዙር ሀገር ዓቀፍ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቋል። “በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እምርታ” በሚል መርህ ቃል ላለፋት ዘጠኝ ተከታታይ ቀናት በቦንጋ ከተማ ሲሰጥ የቆየው ስልጠና የአመራሩን እውቀት፣ ክህሎትና የመፈጸም አቅም በሚገነቡ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ያተኮረ እንደነበረ ተገልጿል። በስልጠናው ማጠቃለያ ተገኝተው በቀጣይ የሥራ…

Read More

የብሔር ብሔረሰቦች ቀን መከበር ህብረ-ብሄራዊ አንድነትን በማጎልበት የጋራ ትርክትን ለመገንባት ፋይዳው የጎላ መሆኑ ተገለፀ

‎ ‎20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል “ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረብሄራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በቦንጋ ከተማ በተለያዩ መርሃ-ግብሮች በድምቀት ተከብሯል፡፡ ‎ ‎በዓሉ በኢትዮጵያ ህዝብ ብሔረዊ መዝሙር የተጀመረ ሲሆን ለበዓሉ የተዘጋጀ ሰነድ ቀርቦ ውይይት የተደረገ እና የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር ተካሂዷል፡፡ ‎በዓሉ በየዓመቱ መከበሩ የህዝቦችን ትስስር ከማጠናከሩም በላይ ህብረ-ብሄራዊ አንድነትን በማጎልበት የጋራ ትርክትን ለመገንባት ፋይዳው…

Read More

ልምድ ልውውጥና ተሞክሮ መቀመር ላይ ትኩረት ያደረገ የተለያዩ የልማት ሥራዎች ጉብኝት እየተደረገ ነዉ

”በመደመር መንግስት እይታ ለዘርፎች እምርታ’ በሚል መሪ ሃሳብ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 2ኛ ዙር ሀገር ዓቀፍ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየወሰዱ መቆየታቸው ይታወቃል። በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየወሰዱ ያሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ከስልጠናዉ ጎን ለጎን ልምድ ልውውጥና ተሞክሮ መቀመር ላይ ትኩረት ያደረገ የተለያዩ የልማት ሥራዎች ጉብኝት በካፋ ዞን እያደረጉ…

Read More

ሠልጣኝ አመራሮች በጊምቦ ወረዳ በውሽውሽ የተለያዩ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛሉ

‘በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እምርታ” በሚል ሃሳብ ላለፉት ተከታታይ ቀናት ስልጠና ላይ የነበሩት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 2ኛዉ ዙር ሀገር ዓቀፍ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች በጊምቦ ወረዳ የተለያዩ የልማት ስራዎችን እየጎበኘ ነው። በጉብኝቱ በግል አልሚ ባለሀብ አቶ ድንቃለም አደመ እየለማ ያለ የወተት ላሞችን፣ የማታፓ ምቺት የቡና ኢንዱስትሪ እና በአርሶ አደሮች እየለማ ያለውን…

Read More

በቦንጋ ከተማ የሁለተኛ ዙር ስልጠና ላይ የሚገኙ የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች በጊምቦ ወረዳ የሚገኙ የልማት ስራዎች ጉብኝት አደረጉ ።

ዛሬ ላይ በጊንቦ ወረዳ የዑፋ የዶሮ እንቁላል እና የማር መንደር በተደረገዉ ጉብኝ የክልሉ ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራን ጨምሮ የክልል፣የዞንና የወረዳ አመራሮች ተሳትፈዋል። የጊምቦ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ትብብሩ አሰፋ እንዳብራሩት፣የመንግሥት የሌማት ትሩፋት ኢኒሼቲቭን በመተግበር ገበያን የማረጋጋት እና አቅም የሌላቸውን ወገኖች በማደራጀት የስራ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተደረገ ነው። እንደሳቸው ገለፃ በወረዳው በዶሮ እንቁላል ከተደራጁት…

Read More

ሁለተኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ ሰልጣኝ አመራሮች የቦንጋ ከተማ የከተማ ኮሪደር ልማት እየጎበኙ ነዉ

”በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እምርታ” በሚል ሃሳብ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2ኛ ዙር በሚሰጠው የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ ሰልጣኝ አመራሮች በቦንጋ ከተማ እየተሰራ ያለውን የከተማ ኮረደር ልማት ሥራ እየጎበኙ ይገኛሉ። በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጪነት የተጀመረዉ የከተሞች ኮሪደር ልማት ከተሞችን በማስዋብ ገጽታቸውን እየቀየረ ይገኛል። የቦንጋ ከተማ አስተዳዳር ከንቲባ ተክለዓብ ቡሎ(ዶ/ር) ለጎብኚዎች…

Read More