የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ከኮንታ ዞን የፊት አመራሮች ጋር በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ተግባራት ዙሪያ ምክክር አድርጓል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በኮንታ ዞን በኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ሥራዎች ምልከታና ግምገማ አድርጓል። የድጋፍና ክትትል ቡድኑ የዞን ማዕከል፣ የኤላ ሀንቻኖ እና የጪዳ ከተማ አስተዳደር የኮሙኒኬሽን ስራዎችን ተመልክቶ ግብረ መልስ ሰጥቷል። የዞኑ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አበበ ጎበና በተቋሙ እየተሰሩ ያሉ ተግባራትን መነሻ ሪፖርት አቅርበዋል ። የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ የሚያደርገው…
