Trendings

ከ10 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን የንጹህ መጠጥ ተጠቃሚ የሚያደርገው የማጅ ቱም የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ በምዕራብ ኦሞ ዞን፣ በማጂ ቱም ከተማ አስተዳደር የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ከ10ሺህ ለሚበልጡ የአከባቢው ነዋሪዎች አግልግሎት የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል። ፕሮጀክቱ በባስኬት ፈንድ ፕሮግራም፤ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በውሃ ልማት ፈንድ በኩል በተገኘ 55 ከመቶ ብድር እና 45 በመቶ የክልል፣ የዞንና የከተማ አስተዳደር የወጪ መጋራት ድርሻ የተገነባ ሲሆን አጠቃላይ ወጪው 98…

Read More

በጤናው ዘርፍ ሀሩራማ አካባቢዎች የሚከሰቱ በሽታዎችን ለመቆጣጠርና ለመከላከል ትኩረት በመስጠት ሊሰራ ይገባል ተባለ

የተቀናጀ እና የተሻሻለ የኦንኮ ሰርኪያሲስ በሽታን ማስወገጃ እና ብሔራዊ የጊኒ ዎርም ማጥፋት ፕሮጀክት የማስተዋወቅ መድረክ በሚዛን አማን ተካሂዷል። በፕርግራሙ ማስተዋወቅ መድረክ የተገኙት የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሀይሌ ዘውዴ ባስተላለፉት መልዕክት የካርተር ሴንተር ኢትዮጵያ በክልሉ በ5 የተለያዩ በሽታዎች ላይ ትኩረት አድርጎ መስራቱን ተናግረዋል ። የካርተር ሴንተር ኢትዮጵያ ከክልሉ መንግስት ጋር በቅንጅት…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፋር ክልል የሚገኙ የግብርና እና የኢንደስትሪ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኙ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አፋር ክልል በመገኘት የክልሉን የግብርና እና የኢንደስትሪ አቅሞች የሚያሳዩ ቁልፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። ጉብኝታቸው ከስድስት ወራት በፊት ምርት የጀመረውንና 15 ቶን በሰዓት የሚያመርተውን የአዮዳይዝድ ጨው ማምረቻ ምልከታን ያካተተ መሆኑም ተገልጿል። በተጨማሪም በአፋር ክልል የተሳካ የበጋ ስንዴ ምርት እየተካሄደበት ያለውን ልማት ሥራ እና የአይሮላፍ መኖ ባንክ…

Read More

ፍትሃዊ የልማት ስርጭትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በተሰጠው ትኩረት ተጨባጭ ለውጥ እየተመዘገበ ነው። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በክልሉ ፍትሃዊ የልማት ስርጭትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በተሰጠው ትኩረት ተጨባጭ ለውጥ እየተመዘገበ መሆኑ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ያሉት በክልሉ ምዕራብ ኦሞ ዞን ቱም ከተማ የተገነባውን የንጹህ መጠጥ ውሃ መርቀው በከፈቱበት ወቅት ነው። የክልሉ መንግሥት የህዝቡን መሠረታዊ የልማት ጥያቄዎች ለመፍታት ከመቼውም ጊዜ በተሻለ ትኩረት አድርገው እየሰራ…

Read More

የበሽታ ቅኝትና አሰሳ ስራዎችን ይበልጥ በማጠናከር የህብረተሰቡን ጤና መታደግ እንደሚገባ ተገለፀ

በካርተር ሴክተር በጀት የሚደገፉ የኦንኮ ሰርኪያሲስ፣ በዝሆኔና የጊኒ ዎርም መከታተልና ቁጥጥር የ5ዓመት ፕሮጀክት ዕቀድ ላይ ባለድርሻ አካላት መክረዋል ። የኦንኮ ሰርኪያሲስ፣ በዝሆኔና የጊኒ ዎርም መከታተልና ቁጥጥር ስራዎች በክልሉ ባለፉት 5 ዓመታት የተከናወኑ ተግባራትን የቃኘ የአፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። በሚቀጥሉት 5 ዓመታት በፈረንጆቹ ከ2025_2029 ተግባራዊ በሚደረገው ዕቅድ ላይም ተሳታፊዎች ውይይት አድርገዋል። ተሳታፊዎች በቀረቡት የመወያያ ሰነዶች…

Read More

በሚዛን አማን ከተማ የወጣቶች ክንፍ የውይይት መድረክ ይካሄዳል

በሁለተኛ የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ የተቀመጡ አቅጣጫዎችና ውሳኔዎች ላይ የክንፉ አመራር፣ አባላትና ደጋፊዎች የሚሳተፉበት የውይይት መድረክ ከመጋቢት 15/2017 ዓም ጀምሮ በሚዛን አማን ከተማ ይካሄዳል። የውይይት መድረኩ በብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ እንደሚመራ ገለጻ የሰጡት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት ም/ኃላፊ ወጣት ወንዱ መንገሻ አስታውቀዋል። ጉባኤው ያስቀመጣቸው አቅጣጫዎችና ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ላይ ግልጸኝነት፣ የጋራ…

Read More

የክልሉ ጤና ቢሮ በክልሉ የጤና አገልግሎቶችን ለማሳለጥ የሚያስችሉ አምቡላሶችን ለዞኖች ድጋፍ አድርጓል።

ድጋፉን ያስረከቡት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም እንዳሉት አምቡላሶቹ የእናቶችና ህጻናት ጤናን ለማጎልበት እንዲሁም ለድንገተኛ ህክምና አገልግሎት የሚውሉ መሆናቸውን ገልፀዋል ። በክልሉ የሚገኙ የጤና ተቋማት ለማህበረሰቡ ጥራት ያለውን አገለግሎት እንዲሰጡ ለማገዝ ቢሮው አስፈላጊውን ሁሉ እያደረገ ይገኛል ብለዋል። በክልሉ የጤና አገለግሎቶችን ይበልጥ ለማጎልበትና ተደራሽነትን ለማስፋት ሁሉም የባለድርሻ አካላት ሊተጉ እንደሚገባ ኃላፊው አስገንዝበዋል። ተሽከርካሪዎቹ የእናቶችንና…

Read More

የፍትህ ዘርፋን የአገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል የህብረተሰቡን ፍትህ የማግኘት መብት በማክበር የህግ የበላይነት ማረጋገጥ ይገባል-ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፍትህ ቢሮ የትራንስፎርሜሽን ሪፎርም እና የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ በመድረኩ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት፣ የፍትህ ሪፎርም ስራ ሀገራዊ የለውጥ ሂደትን ተከትሎ የህብረተሰቡን የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ የተጀመረ እና ውጤት እየተመዘገበበት ያለ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል…

Read More

ህገወጥ ንግድን ለመቆጣጠር ድጂታል የስነ ልኬት ስራዎችን እውን ማድረግ ይገባል። አቶ ተመስገን ከበደ።

በነዳጅ መስፈሪያ መሳሪያዎች ምርመራ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ ለባለድርሻ አካላት እየተሰጠ ነው። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ በነዳጅ መስፈሪያ መሳሪያዎች ምርመራ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ለባለድርሻ አካላት እየሰጠ ነው። በዚሁ ስልጠና ላይ የተገኙት የቢሮው ኃላፊ አቶ ተመስገን ከበደ ህገ_ወጥ ንግድን ለመቆጣጠር ድጂታል የስነ _ልኬት ስራዎችን እውን ማድረግ ይገባል…

Read More

ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በ2 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በቦንጋ ብዝሃ ዋና ከተማ ለሚነገቡ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤትና የክልል ተቋማት ቢሮ ህንጻዎች ግንባታ መሠረተ ድንጋይ አስቀመጡ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በ2 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በቦንጋ ብዝሃ ዋና ከተማ ለሚነገቡ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት እና የክልል ተቋማት ቢሮ ህንጻዎች ግንባታ የመሠረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል። የመሠረተ ድንጋይ ማስቀመጥ ሥነሥርዓት ላይ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እንዳሉት፤ በቦንጋ ብዝሃ ዋና ከተማ የሚገነባው የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት እና ሌሎች የክልል…

Read More