ኮሌጁ የህበረሰብ ችግር ሊፈቱ በሚችሉ የስራ ዘርፎች ላይ ባለሙያዎችን በማደራጀት የስራ እድል እየፈጠረ እንደሚገኝ ተገለጸ።
የታርጫ ፖሊ ቴክንክ ኮሌጅ ላለፉት በርካታ አመታት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ሰልጣኞችን ተቀብሎ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች በማሰልጠን ስራ ፈጣሪ ዜጎች እንዲበራከቱ እየሰራ ይገኛል። የኮሌጁ ዋና ዲን አቶ ኤፍሬም አይሳ ኮሌጁ አሁን ላይ አዲሱን የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲን ተግባራዊ በማድረግ በኮሌጁ የሚሰጠውን ስልጠና ያጠናቀቁ ባለሙያዎችን የአከባቢውን ማህበረሰብ ችግር በሚፈቱ ዘርፎች በማደራጀት የስራ እድል እየፈጠረ እንደሚገኝ ተናግረዋል። በኮሌጁ…
