በብልፅግና ፓርቲ ዕሳቤ እምቅ የተፈጥሮ ፀጋዎች ወደ ሚጨበጥ ልማት ማሻገር ተችሏል – ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
በኮንታ ዞን፣ አመያ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የይምረጡኝ ቅስቀሳ እና ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በድምቀት ተካሂዷል። በሰልፉ ላይ መልዕክት ያስተላለፋት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፣ በብልፅግና ፓርቲ ዕሳቤ እምቅ የተፈጥሮ ፀጋዎች ወደ ሚጨበጥ ልማት ማሻገር መቻሉን ተናግረዋል። የብልፅግና ፓርቲ በሁሉም አከባቢዎች ፍትሀዊ የልማት ተደራሽነትን በማድረግ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ…
