በምርምርና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ፖሊሲ ለኢትዮጵያ ብልፅግና ፋይዳው የላቀ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
በምርምርና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ፖሊሲ ለኢትዮጵያ ብልፅግና እውን መሆን ፋይዳው የላቀ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። “መረጃ ለልህቀት፣ የፖሊሲ ሚና ለበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ ለመጀመሪያ ጊዜ ሀገር አቀፍ የፖሊሲ ቀን መድረክ ተካሂዷል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር፤ በማስረጃ ላይ የተመሠረተ የፖሊሲ ቀረጻ ለሀገር ብልፅግና ያለውን ወሳኝ ሚና አፅንዖት…
