የአከባቢው ህዝብ ለእንግዳ የሚሰጠውን ክብርና እንክብካቤ በጎበኘነው ተፈጥሮ ሀብት ላይ አረጋግጠናል ሲሉ ልዑኳን ቡድኖች ተናገሩ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የሸካ ዞን ማሻ ከተማ ህዝብ እንኳን ለሰው ልጅ ለተፈጥሮ ሀብት የሰጠው እንክብካቤ የሚደነቅ መሆኑን በጎበኙት ተፈጥሮ ሀብት ማረጋገጣቸውን 3ኛው ክልል ዓቀፍ የባህል ስፖርቶችና ባህል ፌስቲቫል ውድድር ልዑካን ቡድኖች ተናግረዋል። 3ኛው ክልል ዓቀፍ 21ኛው የባህል ስፖርቶችና 17ኛው ባህል ፌስቲቫል ተወዳዳሪ ልዑኳን ቡድኖች ከውድድሩ ጎን ለጎን በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ የሚገኘውን…
