BLOGS

በክቡር አቶ ማስረሻ በላቸው የተመራ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በኩታ ገጠም የለማ የስንዴ ዘር ብዜት የመስክ ምልከታ አድርገዋል ።

በኮንታ ዞን ሼታ ጫራ ቀበሌ መጋ መንደር ላይ በቅንጅት የለማው የስንዴ ምርጥ ዘር ብዜት የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት እየሰራ ያለው አካል መሆኑም ተገልጿል ። በኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ሼታ ጫራ ቀበሌ መጋ መንደር በኩታ ገጠም አርሶ አደር ማሳ የለማ የስንዴ ዘር ብዜት የመስክ ምልከታ ተደርጓል ። በ50 ሄክታር መሬት የለማው የስንዴ ዘር ብዜት የክልሉ…

Read More

ከፋፋይ ትርክቶችን በማስወገድ የብሔራዊነት ገዥ ትርክት መገንባት ያስፈልጋል።ሰልጣኞች

“ከዕዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርዕሰ ለክልል ማዕከል የመንግስት ሠራተኞች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ዛሬ ተጠናቋል። ስልጠናው ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች በመዳሰስ የተመዘገቡ ድሎችንና እየገጠሙ ያሉ ፈተናዎች ፣ የመፍትሔ ሀሳቦች እንዲሁም ቀጣይ የጉዞ የሚያመልክት በተለያየ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የተዘጋጀ ነበረ። ስልጠናው ከመቼውም ጊዜ በላይ የአስተሳሰብ፣የአመለካከትና የተግባር አንድነት በማጠናከር እና አቅም በማጎልበት ወቅታዊ ፈተናዎችን በገዥ ትርክቶች ላይ ተሞርኩዞ በመመልከት…

Read More

የገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች ለቱሪዝም ዘርፉ መዳረሻዎችን ብቻ ሳይሆን መሰረተ ልማቶችንም አበርክተዋል :-አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ

የገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች ለቱሪዝም ዘርፉ መዳረሻዎችን ብቻ ሳይሆን መሰረተልማቶችን በማበርከት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረጉ እንደሚገኙ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ገለጹ። የገበታ ለሀገር ኮይሻ ፕሮጀክት አካል የሆነው ጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከትናንት በስቲያ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ጨበራ ዝሆን ዳና ሎጅ በገበታ ለሀገር ከለሙት መዳረሻዎች መካከል መሆኑን…

Read More

የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡመድ ኡጁሉ ለይፋዊ የስራ ጉዳይ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገብተዋል።

የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ኡመድ ኡጁሉ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል ። ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ኡመድ ኡጁሉና ልዑካቸው በክልሉ ካፋ ዞን ውሽውሽ ሻይ ተክል ልማት አካባቢ ሲደርሱ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የሀገር ሽማግሌዎች ተቀብለዋቸዋል ። ከርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡመድ ኡጁሉ ጋር ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ…

Read More

ሎጁ ለክልሉ ተጨማሪ ውበትና የኢኮኖሚ ምንጭ ነው- ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የጨበራ የዝሆን ዳና ሎጂ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ሌሎች የፌዴራል የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ሀላፊዎች እና የአካባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት ተመርቋል። በኮይሻ ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት ስር የለማው የጨበራ ዝሆን ዳና ሎጂ ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ተጨማሪ ውበት ያጎናፀፈ እና ተጨማሪ የኢኮኖሚ ምንጭ የሚሆን ነው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር…

Read More

ፀጋዎቻችንን ወደ ተጨባጭ ኃብት በመቀየር የተሻለች ኢትዮጵያን የመገንባት ሥራችንን አጠናክረን እንቀጥላለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

ፀጋዎቻችንን ወደ ተጨባጭ ኃብት በመቀየር የተሻለች ኢትዮጵያን የመገንባት ሥራችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የገበታ ለሀገር ኮይሻ ፕሮጀክት አካል የሆነውን የጨበራ ዝሆን ዳና ሎጅ መርቀው ከፍተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ በብዙ ፀጋዎች የታደለች አገር ናት፤ ለዚህም የኮንታ ዞን የታደለው የተፈጥሮ ፀጋ ሁነኛ ማሳያ ነው ብለዋል። ኢትዮጵያን…

Read More

“ሚዛን ትራክተር” በሚዛን አማን ከተማ ተገጣጥሞ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለማሰራጨት ስራ መጀመሩ ተገለጸ።

ስያሜውን በሚዛን ከተማ ስም ያደረገው “ሚዛን ትራክተር” በከተማችን ተገጣጥም በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለማሰራጨት ቅድመ ዝግጅት ተጠናቅቆ ወደ ስራ መገባቱ ተገልጿል። ዳግም ኬኔዲ ጠቅላላ ንግድ ስራ ድርጅት ከግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ጋር በጋራ ለመስራት ያለመውን ኘሮጀክት ከሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር የተረከበው 4 ሄክታር መሬት ላይ ስራውን ለመጀመር ታህሳስ 12/2016 ዓ.ም በካፒታል ሆቴል ይፋ አድርጓል። በመርሐ ግብሩ ላይ…

Read More

ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች የኮይሻ የሃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን ጎበኙ።

የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የጽ/ቤቱ ኃለፊ አቶ አደም ፋራህ፣የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈጉባኤ ፣ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈጉባኤ ፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እና ሚኒስትሮች የኮይሻ የሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ግንባታ ሥራን ጎብኝተዋል። በአፍሪካ ደረጃ በግዙፍነቱ ሶስተኛ ደረጃ የሆነዉን የኮይሻ ግድብ የንፁህ የኃይል ማመንጨት ስራችንን ያለበት ደረጃ አበረታች መሆኑን…

Read More
ኢንጂነር በየነ በላቸው

ዘመናዊ የመስኖ አማራጮችን አሟጦ በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ይገባል :- ኢንጂነር በየነ በላቸው

ዘመናዊ የመስኖ አማራጮችን አሟጦ በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ይገባል:: ኢንጂነር በየነ በላቸው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመስኖ ልማትና አስተዳደር ኤጄንሲ በመስኖ ተቋማት አስተዳደርና አጠቃቀም ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በካፋ ዞን ግምቦ ወረዳ እየሰጠ ይገኛል። ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የክልሉ የውሃ ማዕድን እና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር በየነ በላቸው ዘመናዊ የመስኖ አማራጮችን አሟጦ በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን…

Read More

በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በሔናን ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዲፓርትመንት መካከል የተደረሰውን ስምምነት ወደ ስራ ለማስገባት ምክክር ተካሄደ

የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከቻይና ሄናን ግዛት ጄንጆ ከተማ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዲቪዥን ጋር የተፈረሙ ስምምነቶችን ወደ ስራ ለማስገባት ምክክር ተካሄደ። የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ ከቻይና ሔናን ግዛት ጄንጆ ከተማ ልዑካን ጋር ተወያይተዋል። ውይይታቸውም በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በሔናን ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዲፓርትመንት መካከል ባሳለፍነው ጥቅምት የተፈረመውን የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ወደ ስራ ማስገባት…

Read More