ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፣መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መረቁ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፣ በሚዛን አማን ከተማ የተገነባውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በይፋ መርቀው ከፍተዋል። በአገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ-ግብሩ፥ የኢፌዲሪ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አልማዝ መለሰን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ማዕከሉ ልዩ ልዩ የመንግስት አገልግሎቶችን በአንድ ማዕከል ውስጥ በመስጠት ቀልጣፋ የመንግሥት አግልግሎት ተደራሽ ለማድረግ…
