የዓድዋ የድል በዓልን የምናከብረዉ የድሉን ትሩፋቶች በልማትና በሰላም ዘርፍ ለመድገም ነው ፦ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)
የዓድዋ የድል በዓልን የምናከብረዉ የድሉን ትሩፋቶች በልማትና በሰላም ዘርፍ ለመድገም ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። “ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል’’ በሚል መሪ ሀሳብ 129ኛዉ የዓድዋ የድል በዓል በመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ደረጃ ሲከበር ዓድዋ ኢትዮጵያ ለጥቁር ህዝቦች ካበረከተቻቸዉ ድሎች ውስጥ ወርቃማው ታሪክ መሆኑ ተገልጿል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ባስተላለፉት መልዕክት፤…
