ህገወጥ የሰዎች ፍልሰትን ለመከላከልና ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት በትኩረት መስራት ይገባል ተባለ
ህገወጥ የሰዎች ፍልሰትን ለመከላከልና ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት በተለየ ትኩረት መስራት እንደሚገባ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ እና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እፀገነት መንግስቱ አሳሰቡ። ብሔራዊና ክልላዊ የፍልሰት ትብብር ጥምረቶች የግማሽ ዓመት የስራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የተገኙት የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዋ÷ ህጋዊ ፍልሰት ለማጎልበት የተሰሩ ሥራዎች ውጤት እያስመዘገቡ ቢሆንም በህገወጥ መንገድ…
