Trendings

ምርታማነትን በማሳደግ የተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ከሁሉም አባላት ይጠበቃል፦አቶ የሺዋስ ዓለሙ

ከተረጂነት ወደ ምርታማት በመሸጋገር የተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ከሁሉም የብልጽግና አባላት እንደሚጠበቅ ተገልጿል ። ከተረጂነት ወደ ምርታማት ወደ ተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነት በሚል መሪ ሀሳብ ቅጽ 1 ቁጥር 6 የልሳነ ብልጽግና ንድፈ ሀሳብ መጽሔት ላይ ከአባላት ጋር ውይይት ተደርጓል። የመወያያ ሰነዱን ያቀረቡት አቶ የሺዋስ ዓለሙ ከተረጂነት ወደ ምርታማት በመሸጋገር የተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ከሁሉም የብልጽግና አባላት…

Read More

የክልሉን ህዝብ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጀመሩት ስራዎች ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለባቸዉ የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ አባላት ገለጹ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የየዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 ዓ.ም የ9 ወር የአስፈፃሚ አካላት ዕቅድ አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ ገምግሟል ። በግምገማዉ መድረኩ በክልሉ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአስፈፃሚ ተቋማት የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተከናወነው ስራዎችን ቋሚ ኮሚቴዎቹ ስከታተሉ መቆየታቸው ተጠቁሟል ። የክልሉ ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤና የማህበራዊ ዘርፍ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክብርት ወ/ሮ ፀሀይ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት ሰራተኞች “የመሐሉን ዘመን ወጥመድ መሻገር” በሚል መሪ ሀሳብ ውይይት አካሂደዋል።

በክልሉ ሁሉም ማዕከላት ላይ ባሉ ቢሮዎችና ተቋማት የተደረገው ውይይት የመንግስት ሠራተኞች ወቅታዊ ሀገራዊ ፣ ቀጠናዊ፣ አህጉራዊ እና አለም አቀፋዊ ሁኔታዎችን በውል በመገንዘብ ለቀጣይ ተልዕኮ ተነሳሽነትና ዝግጁነት ለመፍጠር ያለመ ነው። በመድረኮችም “የመሃሉ ዘመን ወጥመድ መሻገር !” በሚል መሪ ሀሳብ ለውይይት መነሻ የሚሆን ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርገውበታል። በየጊዜው መልኩን እየቀያየረ የሀገሪቱን ሪፎርም ለመግታት የሚንቀሳቀሱ አካላትን በመለየት ሁሉም…

Read More

የመሀሉ ዘመን ወጥመድን በመሻገር እየተመዘገበ ያለዉን ለውጥ ማስቀጠል እንደሚገባ ተጠቆመ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ፣ ዳውሮ ፣ቤንች ሸኮ፣ኮንታ እና በምዕራብ ኦሞ ዞኖች ”የመሐሉን ዘመን ወጥመድ መሻገር” በሚል ርዕስ ዞናዊ የአመራር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። መድረኮቹ በቦንጋ፣ ሚዛን አማን፣ታርጫ፣አመያ እና በጀሙ ከተሞች እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን በዚህም መሐሉን ዘመን ወጥመድ መሻገር” በሚል ርዕሰ ላይ ውይይት እየተደረገ ነዉ። በመድረኮቹም፤የለውጥ መንግስት ባለፉት የለውጥ አመታት በፈተናዎች የታጀበ ቢሆንም ሁለንተናዊ…

Read More

የፍትህ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን ለማሳካት በትኩረት ዕየተሠራ መሆኑን የፍትህ ቢሮ አስታወቀ

ሪፖርታዥየፍትህ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን ለማሳካት በትኩረት ዕየተሠራ መሆኑን የፍትህ ቢሮ አስታወቀየክልሉ የሶስት ዓመት የፍትህ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ባለፉት ጊዜያት በክልሉ የፍትህ ዘርፉን ለማሻሻል የተለያዩ የማሻሻያ ስራዎች የተሰሩ ቢሆንም የክልሉ ነዋሪዎች ከፍትህ አገልግሎት የሚጠብቋቸዉን ዉጤቶችን በበቂ ሁኔታ ማምጣት አልተቻለም፡፡ አሁንም በክልላችን በፍትህ ዘርፍ አገልግሎት ላይ ከህብረተሰቡ የሚነሱ እሮሮዎች እና የመልካም አስተዳደር ችግሮች በአገልግሎቱ የህብረተሰቡን እርካታ እና…

Read More

እንሰት ስትራቴጂያዊ ሰብል ሆኖ እንዲወጣ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ የሸካ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ

‎በተያዘው የበልግ አዝመራ በዞኑ 6,659 ሄክታር ማሳ በአዲስ ተከላ መሸፈኑም ተመላክቷል። ‎እንሰት ስትራቴጂያዊ ሰብል ሆኖ እንዲወጣ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ የሸካ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ አዕምሮ ደሳለኝ ገልጸዋል። የመምሪያ ኃላፊው አክለውም ‎በዞኑ በተያዘው የበልግ አዝመራ 6 ሺህ 659 ሄክታር ማሳ በአዲስ ተከላ መሸፈኑም ጠቅሰዋል። አጠቃላይ ዞናዊ ሽፋኑን አሁን ካለበት 33 ሺህ 115 ሄ/ር ወደ 41…

Read More

የለውጥ ሽግግር ዘመን ፈተናዎችን በውል በመረዳት ይህንን የሚመጥን የሐሳብ ጥራትና አንድነት መፍጠር ይገባል።ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል “የመሐሉ ዘመን ወጥመድ መሻገር “በሚል መሪ ሀሳብ የአመራር የዉይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው ። የለውጥ ሽግግር ዘመን ፈተናዎችን በውል በመረዳት ይህንን የሚመጥን የሐሳብ ጥራትና አንድነት በመፍጠር ፣ በትጋትና በቁርጠኝነት ተግባራትን መፈጸም ያስፈልጋል ሲሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ። የለውጥ ሽግግር ዘመን – መንግሥት በሁለት እግር የሚቆምበት፣ የተለያዩ…

Read More

በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ዝቅተኛውን የክልሉ የዉሃ ሽፋን እያሻሻሉ ይገኛሉ ፦ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በካፋ ዞን ሳይለም ወረዳ ተቺቢ ቀበሌ በ31 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባ የንጹህ መጠጥ ዉሃ ፕሮጀክት ግንባታ እና 6 ኪሎሜትር በህዝብ ተሳትፎ የተሰራ የመንገድ ልማት ሥራ ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል። ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ( ዶ/ር) ፕሮጀክቶቹን መርቀዉ በከፈቱበት ወቅት እንዳሉ፤ በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ዝቅተኛውን የክልሉ…

Read More

በ31 ሚሊዮን ብር የተገነባ የተቺቢ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) በካፋ ዞን ሳይለም ወረዳ ተቺቢ ቀበሌ በ31 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባውን የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ መርቀዉ አገልግሎት አስጀምረዋል። የንጹህ መጠጥ ዉሃ ፕሮጀክት ግንባታ በሰኔ 30/2014 ዓ.ም እንደተጀመረና 31 ሚሊዮን ብር ወጪ የወጣበት ሲሆን ከ3ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ያደርጋል። ፕሮጀክት ግንባታዉ የጉድጓድ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ ያለበትን ደረጃ ተመለከቱ

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎች የክልል፣የዞንና የወረዳዉ ከፍተኛ አመራሮች የሆስፒታሉ ግንባታ ያለበትን ደረጃ ተዘዋውረው ተመልክቷል። የገዋታ ወረዳ የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ አፈጻጸም አሁን ላይ 98 ከመቶ መድረሱን በጉብኝቱ ወቅት በተደረገው ገለጻ ማረጋገጥ ተችሏል። የሆስፒታሉ ቀሪ ሥራዎች ተጠናቆ አስፈላጊ ግብዓቶች ተሟልቶላቸው ለአገልግሎት ሲበቃ ለአራት ወረዳዎች አገልግሎት መስጠት የሚችል ነዉ። በጉብኝቱ የሆስፒታሉ…

Read More