በክልሉ ያሉትን ፀጋዎች በተገቢው በማልማት ከተረጂነት ለመላቀቅ የሚደረገውን ጥረት ውጤታማ ለማድረግ በሙሉ አቅም መረባረብ ያስፈልጋል፦አቶ ፍቅሬ አማን
በክልሉ ያሉትን ፀጋዎች በተገቢው በማልማት ከተረጂነት ለመላቀቅ የሚደረገውን ጥረት ውጤታማ ለማድረግ መረባረብ ያስፈልጋል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ ከተረጂነት መላቀቅና የምግብ ሉዓላዊነት ማረጋገጥ በሚል መሪ ሀሳብ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄ ይገኛል ። በውይይቱ መድረክ የክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን እንደተናገሩት በክልሉ ያሉትን…
