Trendings

በክልሉ ያሉትን ፀጋዎች በተገቢው በማልማት ከተረጂነት ለመላቀቅ የሚደረገውን ጥረት ውጤታማ ለማድረግ በሙሉ አቅም መረባረብ ያስፈልጋል፦አቶ ፍቅሬ አማን

በክልሉ ያሉትን ፀጋዎች በተገቢው በማልማት ከተረጂነት ለመላቀቅ የሚደረገውን ጥረት ውጤታማ ለማድረግ መረባረብ ያስፈልጋል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ ከተረጂነት መላቀቅና የምግብ ሉዓላዊነት ማረጋገጥ በሚል መሪ ሀሳብ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄ ይገኛል ። በውይይቱ መድረክ የክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን እንደተናገሩት በክልሉ ያሉትን…

Read More

የሕብረት ሥራ ማህበራትን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሪፎርም ለማካሄድ ዝግጅት እየተደረገ ነው – የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት ሕብረት ሥራ ኤጀንሲ::

የሕብረት ሥራ ማህበራትን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሪፎርም ለማካሄድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት ሕብረት ሥራ ኤጄንሲ ገለጸ። በአንድ ሺህ መሠረታዊ ማህበራት ላይ ሪፎርም እንደሚደረግ ተጠቁሟል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 2069 መሠረታዊ ማህበራትና 21 ዩኒየኖች ይገኛሉ። የሪፎርሙ ዓላማ የሕብረት ስራ ማህበራትን ተወዳዳሪ ለማድረግ፣ ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር፣ የፋይናንስ አቅማቸውን ለማሳደግ፣ አሰራርን ለማሻሻልና የአባላትን…

Read More

የ12ኛ ክፍል ፈተና ሁሉም ተማሪዎች በተማሩበት ሥርዓተ ትምህርት ይዘት ይዘጋጃል

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሁሉም ተማሪዎች በተማሩበት ሥርዓተ ትምህርት ይዘት እንደሚዘጋጅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል፡፡ አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መረጃ ÷የ2017 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ከ9ኛ-10ኛ በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት እንዲሁም ከ11ኛ – 12ኛ ደግሞ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ መሆናቸውን አንስቷል፡፡ ይሁን እንጂ በ2015 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በናሙናነት በተመረጡ ት/ቤቶች የስርዓተ ትምህርት የሙከራ…

Read More

መድሐኒታማና መዓዛማ ቅመማ ቅመሞች ለተሻለ ኢኮኖሚ                                     

ኢትዮጵያ ሀገራችን የብዙ ዓይነት ዕፅዋት መገኛ መሆኗንና ለእነዚህ ዕፅዋት ዓይነቶች ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው መዓዛማና መድሃኒታማ የቅመማ ቅመም ዝርያዎች ትኩረት በመስጠት ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ሊያበረክቱ በሚችሉ ሁኔታ ጥቅም ላይ ማዋል ይገባል። የመድሐኒታማና መዓዛማ ቅመማ ቅመም ዕፅዋቶች አመራረትና ጥቅም በተለይም የበሶቢላ፣ ሚንት(ናና)፣ ጦስኝ፣ ሮዝመሪ(ስጋ መጥበሻ)፣ የሴጅ፣ኮሰረት እና ሎሚ አመራረትና አጠቃቀማቸው በማሻሻል የተሻለ ኢኮኖሚ ማግኘት ይቻላል። ኢትዮጵያ በተለያዩ ስነ-ምህዳር…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የእሳት አደጋ እየተከሰተ በመሆኑ ጥንቃቄ እንዲደረግ የክልሉ ደን፣ አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ቁጥጥር ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ኢንጂነር አስራት ገብረማርያም አሳሰቡ።

በክልሉ ከሽካ ዞን በስተቀር በአምስት ዞኖች ስፋቱና የጉዳቱ መጠን የተለያየ የደን እሳት ቃጠሎ መከሰቱን አስታውቀዋል። በካፋ ዞን በጠሎ እና በአዲዮ ወረዳዎች አዋሳኝ አካባቢ ደን ላይና በዴቻ ወረዳ ዳኪቲ ቀበሌ እንዲሁም በገዋታ ወረዳ የደን ቃጠሎ ተከስቶ ማህበረሰቡን በማስተባበር ለመቆጣጠር እየተሠራ ነው ብለዋል። በዳውሮ ዞን ማረቃ አደአ፣ ማሪ ወረዳ፣ ታርጫ ዙሪያ ወረዳ እና ሎማ ወረዳ የእሳት ቃጠሎ…

Read More

ማዕከሉ በተመረቀ በአጭር ጊዜ ውስጥ በክልሉ ለሚገኙ በርካታ ደንበኞች የአንድ ማዕከል አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ተገለጸ

‎የደቡብ ምዕራብ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በተመረቀ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለ318 ደንበኞች የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጠቱን የክልሉ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ማዕከል ምክትል ስራ አስፈፃሚ አቶ አህመድን አወል ገልጸዋል ‎በማዕከሉ በገቡ በ5 የክልልና በ4 የፌዴራል ተቋማት ስር የሚገኙ 28 አገልግሎቶችን በተቀላጠፈ መልኩ በአንድ ማዕከል ለዜጎች እየተሰጠ መሆኑም ተጠቁሟል። ‎ማዕከሉ በተመረቀ በአጭር ጊዜ ውስጥ 318 አካላት…

Read More

የባህል ስፖርቶችና ፌስቲቫል ዘላቂ ሰላምን ለማጽናት ፋይዳቸው የጎላ መሆኑ ተገለጸ።

“ባህላዊ ስፖርቶቻችን ለሰላማችንና ለአንድነታችን ” በሚል መሪ ቃል ክልል አቀፍ ውድድር በኮንታ ዞን እየተካሄደ ነው። በባህል ስፖርቶችና ፌስቲቫል ተሳትፎ ያደረጉ አካላት በሰጡት አስተያየት ውድድሩ አንዱ ከሌላው ልምድ የተካፈለበት መሆኑን ተናግረዋል ። ወ/ሮ ገሊላ ሀ/ማሪያም ከካፋ ዞን በውድድሩ የተሳተፉ ሲሆን ባህላዊ ስፖርቶችና ፌስቲቫል ህብረብሔራዊነት ይበልጥ እንዲዳብር አስቻይ ናቸው ብለዋል። የባህል ስፖርቶችና ፌስቲቫል ከውድድር ባለፈም ልምድ የሚቀሰምበት…

Read More

ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ በአዕምሮ የበለፀገ ማህበረሰብ መገንባት ሲቻል መሆኑ ተገለጸ

የክልሉን የምግብ ስርዓት ፍኖተ ካርታ ለማዘጋጀት የሚያስችል ሀሳብ ላይ ከባለድርሻ ተቋማት ከተወጣጡ አካላት ጋር አዉደ ጥናት ተደርጓል። በክልሉ የሚዘጋጀዉ ፍኖተ ካርታ ለቀጣይ አምስት አመት የሚያገለግል እንደሆነ ተጠቅሷል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጰያ ህዝቦች ክልል በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተዘጋጀ ያለውን የምግብ ስርዓት ና ኒዉትርሽን ፍኖተ ካርታ ማዘጋጃ ስልጠና ላይ የተገኙት የክልሉ ግብርና ቢሮ ም/ሃላፊ ና የእርሻ ሀርፍ ሃላፊ…

Read More

ዛሬ በሳዑዲ ጨረቃ ባለመታየቷ የዒድ-አልፈጥር በዓል የፊታችን ረቡዕ ይከበራል

ዛሬ በሳዑዲ ዓረቢያ አካባቢ ጨረቃ ባለመታየቷ የዒድ-አልፈጥር በዓል የፊታችን ረቡዕ እንደሚከበር መገለፁን ኤፍቢሲ ዘግቧል፡፡ ለተጨማሪ መረጃዎች በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ይከታተላሉን በፌስቡክ https://www.facebook.com/sowestcommunication/ ድረገጽ www.southwestcomunications.gov.et በኢንስታግራም https://instagram.com/southwest_communications በትዊተር twitter.com/sweprs በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@southwest.communi በቴሌግራም https://t.me/Debubmierabበዩቲዩብ youtube.com/@southwestgovcommunication

Read More

በካፋ ዞን አዲዮ ወረዳ በጣለዉ ከባድ ዝናብ በተከሰተ የመሬት ናዳ አራት የአንድ ቤተሰብ አባላት ህይወታቸዉ ማለፋን ፖሊስ አስታወቀ

በዞኑ አዲዮ ወረዳግራዋ ሽሽማ ቀበሌ በሌ ልማት ቡድን ተብሎ በሚጠራበት ጥቅምት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ከረፋዱ 4:00 ሰዓት በጣለዉ ከባድ ዝናብ ባስከተለዉ የመሬት መንሸራተት አራት የአንድ ቤተሰብ አባላት በመኖሪያ ቤት ዉስጥ እንዳሉ ህይወታቸዉ ማለፋን ፖሊስ ገልጿል። በአደጋዉ ሁለት መኖሪያ ቤቶች በናዳዉ መወሰዱን ያመለከተዉ ፖሊስ በአከባቢዉ የሚጥለዉ ከባድ ዝናብ የነፍስ አድኑን ስራ አስቸጋሪ አድርጎታል።

Read More