Trendings

Edigetu Bezabhi

በጎነት እንደ ባህል

ሪፖርታዥ በጎነት እንደ ባህልበአሥራዎቹ ዕድሜ ውስጥ እያለ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መጀመር እጅግ ጠቃሚ መሆኑ ይነገራል። በጎ ፈቃደኝነት ወጣቶች በተጨባጭ ተግዳሮቶች ውስጥ እንዲሰሩ እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ለውጦችን እንዲያደርጉ እድል እንደሚሰጥም ይታመናል። በጎ ፈቃደኝነት ወጣቶችን በማህበረሰባቸው ውስጥ መልካም ነገሮችን እንዲያበረክቱ ከማስቻሉም በላይ ጠቃሚ የህይወት ክህሎቶችን እንዲያዳብሩ፣ ርህራሄ እንዲያሳድጉ እና ማህበራዊ ሃላፊነት እንዲሰማቸው እና ለግል እና ለጋራ ህይወታቸው…

Read More

የቤተሰብ ንግድ ቀጣይነት ላለው ሥራ ዕድል ፈጠራ!

በዓለም ላይ”የቤተሰብ ንግድ“ዘላቂ የሥራ ዕድል በመፍጠር እና ፈጠራን በማበረታታት የሀገራት የኢኮኖሚ ሞተር በመሆን የማይተካ ሚና ይጫወታል፡፡ አሁን ላይ ባደጉት ሀገራት የ”ቤተሰብ ንግድ“ በትሪሊዮን የሚቆጠር ዶላር ገቢ በማመንጨትና ለበርካቶች የሥራ ዕድል በመፍጠር በኢኮኖሚ ውስጥ ጫወታ ቀያሪ ከሆኑ ተዋንያን መካከል ተጠቃሹ እንደሆነ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ እ.አ.አ በ1938 በአነስተኛ የንግድ ድርጅትነት ተመስርቶ ወደ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያነት ያደገውና“በሊ ቤተሰብ” የሚመራው…

Read More

ማሻ ከተማ የረዥም ጊዜ ጥያቄዎቿ እየተመለሷት ይሁን?

ማሻ ከተማ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ውስጥ ከሚገኙት ከስድስት ዞኖች አንዷ በሆነችው በሸካ ዞን ካሉት ከሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች አንዷ ናት። ማሻ በ1903 የተቆረቆረች እድሜ ጠገቧ ከተማ በርካታ የመንግስት አወቃቀሮችን ያሳለፈች ቅርብ ጊዜ የሸካ ዞን የዞኑን መቀመጫ ወደ ቴፒ ከተማ እስኪያዛዉር ድረስ የዞኑ ዋና ከተማ ሆና ሲታገለግል የነበረች ከተማ ነች። ማሻ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ…

Read More

“ውጤታማ ለመሆን ዝቅ ብሎ መስራትና ችግሮችን መቋቋም ያስፈልጋል” – ወጣት አብዱልቃድር መኮ

ወጣት አብዱልቃድር መኮ ይባላል፡፡ በካፋ ዞን በቦንጋ ከተማ ሀኢት ዳቦና እንጀራ አምራችና አከፋፋይ ማህበር መስራች እና የማህበሩ ሰብሳቢ ነው፡፡ ተወልዶ ያደገው ምዕራብ ኦሞ ዞን ጀሙ ከተማ ነው፡፡ ከዚያም በኋላ ከልጅነት እስከ ወጣትነት በሚዛን አማን፣ ጅማ ተዘዋውሮ የቆየው አብዱልቃድር አሁን ኑሮውን ሙሉ በሙሉ በካፋ ዞን በቦንጋ ከተማ በማድረግ “ሀኢት ዳቦና እንጀራ አምራችና አከፋፋይ ማህበር” በማቋቋም የራሱን…

Read More

የምዕራብ ኦሞ ዞን ውብ ምድር

የምዕራብ ኦሞ ዞን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከሚገኙ ዞኖች አንዱ ነው። ዞኑ የሜኤን፣የዲዚ፣የሱሪና ዚልማም ብሔረሰቦች እና ሌሎች ኢትዮጵያዊያን አብረው ተዋደው፣ተጋብተው፣ተዋልደው፣ሀብት አፍርተው በፍቅር የሚኖሩበት አካባቢ ነው። የምዕራብ ኦሞ ዞን በሰብል አብቃይነቱ ፣ በወርቅና በሌሎች የከበሩ ማዕድናት ከመገለጫዎቹ ዋናዎቹ ናቸው። ዞኑ በርካታ የውጭ ሀገራትን ቀልብ የሚስቡ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህቦች የሚገኙበት ዞንም ነው። በዚሁ ምዕራብ…

Read More

የምዕራብ ኦሞ ዞን ውብ ምድር

ዞኑ የሜኤን፣የዲዚ፣የሱሪና ዚልማም ብሔረሰቦች እና ሌሎች ኢትዮጵያዊያን አብረው ተዋደው፣ተጋብተው፣ተዋልደው፣ሀብት አፍርተው በፍቅር የሚኖሩበት አካባቢ ነው። የምዕራብ ኦሞ ዞን በሰብል አብቃይነቱ ፣ በወርቅና በሌሎች የከበሩ ማዕድናት ከመገለጫዎቹ ዋናዎቹ ናቸው። ዞኑ በርካታ የውጭ ሀገራትን ቀልብ የሚስቡ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህቦች የሚገኙበት ዞንም ነው። በዚሁ ምዕራብ ኦሞ ዞን የሚገኙ ወረዳዎች ምን እንደሚመስሉ በጥቂቱ እንመልከት።የማጂ ቱም ከተማ ከበርካታ የሀገራችን…

Read More

ከተሞች ያላቸው መሠረታዊ ሀብት መሬት ነው።

ውስንና ውድ የሆነውን የከተማ መሬት በአግባቡ መለየት፣በፕላን መምራትና ማስመዝገብ ካልተቻለ ከተሞች ሀብት የማመንጨት ውስንነት፣አስፈላጊ መሠረተ ልማቶችን ያለማሟላት፣ የመልማት ችግርና ለህገወጥነትና ለተለያዩ ብልሹ አስራሮች ተጋላጭ ይሆናሉ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ክልሉ ከተመሠረተ ጊዜ ጀምሮ የከተማ መሬት አስተዳደር ጋር በተያያዘ የይዞታና ምዝገባ፣ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶችን ማዘመንና የመሬት አቅርቦትና ስርጭትን ከማሳለጥ አኳያ ሰፊ…

Read More
H.E Dr.eng Negash Wagesho

በብልጽግና ፓርቲ የህዝባችን የፖለቲካዊ ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እያደገ መጥቷል፦ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የክልሉን ሁለት ዓመት ከመንፈቅ የስራ እንቅስቃሴ ከሚዲያዎች ጋር ቆይታ አድርጓል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖለቲካና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን እና የፍትሀዊነት ጥያቄዎችን ተከትሎ የተመሰረተ ክልል መሆኑን ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገልጸዋል ፡፡ ክልሉ የብልጽግና ትሩፋት ሁነኛ መገለጫ ነዉ ያሉት ርዕሰ መስተዳደሩ በብልጽግና ፓርቲ ባለፉት…

Read More

በክልሉ ያለውን ሀብት በአግባቡ ማልማትና ማስተዳደር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል ፦ ዶክተር ፍጹም አሰፋ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ያለውን ሀብት በአግባቡ ማልማትና ማስተዳደር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለፁ ። ዶክተር ፍጹም አሰፋ ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ሱፐርቪዥን ቡድን በክልሉ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን በመጎብኘት የድጋፍና ክትትል ሥራ በማድረግ ላይ ናቸው። ሚኒስትሯ እንደተናገሩት የምልከታው ዋና ዓላማ በክልሉ አጠቃላይ በልማት የታቀዱ ስራዎች ምን ደረጃ…

Read More