የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት
ዛሬ ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የንግዱ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር በዞን፣ በክልል እና ከተሞች ደረጃ ከተካሄዱ ውይይቶች የቀጠለ ውይይት ዛሬ በፌዴራል ደረጃ አካሂደናል። ይኽ መድረክ በየደረጃው የተሰበሰቡ የንግዱ ዘርፍ ጉዳዮች እና ሃሳቦች በሀገር አቀፍ እቅዶች እና የልማት ግቦች ዝግጅት ግብዓት ይሆኑ ዘንድ ለማካተት የተዘጋጀም ነው።
ዛሬ ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የንግዱ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር በዞን፣ በክልል እና ከተሞች ደረጃ ከተካሄዱ ውይይቶች የቀጠለ ውይይት ዛሬ በፌዴራል ደረጃ አካሂደናል። ይኽ መድረክ በየደረጃው የተሰበሰቡ የንግዱ ዘርፍ ጉዳዮች እና ሃሳቦች በሀገር አቀፍ እቅዶች እና የልማት ግቦች ዝግጅት ግብዓት ይሆኑ ዘንድ ለማካተት የተዘጋጀም ነው።
የአሜሪካ እና የቻይና ከፍተኛ ባለስልጣናት በሁለቱ ልዕለ-ኃያላን ሀገራት መካከል የተፈጠረውን የንግድ ውጥረት ለማርገብ ዛሬ በእንግሊዝ ለንደን ለውይይት ተቀምጠዋል። በዋሽንግተን እና በቤጂንግ መካከል ያለውን የንግድ ውጥረት ለማርገብ ባለፈው ወር በስዊዘርላንድ፣ ጄኔቫ ከተማ ሁለቱም ወገኖች አብዛኛውን ታሪፍ እንዲያነሱ ያስቻለ ቅድመ-ስምምነት ላይ ደርሰው ነበር። ዶናልድ ትራምፕ በአገራት ላይ ሊጥሉት ያቀዱትን ታሪፍ ለ90 ቀናት እንዲዘገይ ካሳወቁ በኋላ በአንጻሩ በቻይና…
ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ ለክልሎች የሚከፋፈለው የጋራ ገቢ የድጎማ በጀት እያደገ መምጣቱን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስታወቀ። በውስን ዓላማ የድጎማ በጀቶች ትልልፍ እና በጋራ ገቢዎች ክፍፍል በሚስተዋሉ ተግዳሮቶች ላይ የዳሰሳ ጥናት የምክክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከሀገራዊ ለውጡ በኋላ የሀብት ክፍፍል ፍትሐዊነትን ለማረጋገጥ በርካታ ሥራዎች ማከናወኑን የምክር ቤቱ አፈ ጉብኤ አገኘሁ ተሻገር ገልጸዋል። ከዚህ ውስጥ…
በመኸር የግብርና ስራዎች ከ126 ሺህ በላይ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያም ጥቅም ላይ እንደሚውል ታውቋል። አልቆ ማቀድ፣አልቆ መስራት ለምርታማነት ዕድገት! በሚል መሪ ቃል የግብርና መኸር ስራዎች ንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ ተጀምሯል። በንቅናቄው መድረክ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በክልሉ በግብርናው ዘርፍ ያለውን እምቅ አቅም ለመጠቀም በርካታ ስራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል። ባለፉት ዓመታትም…
የኢትዮጵያን መልካም ገጽታ የሚገነቡ የኪነጥበብ ስራዎች በተለያዩ የዓለም ሀገራት የማቅረብ ተግባር ተጠናክሮ ቀጥሏል አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ። ሚኒስትር ዴኤታው እንዳሉት፤ የኢትዮጵያን መልካም ገጽታ ከፍ የሚያደርጉ በርካታ ተግባራት በባህልና ኪነጥበብ ዘርፎች እየተከናወኑ ይገኛሉ። በዚህም የኢትዮጵያን ብዝሃ ባሕልና የጥበብ ስራዎችን በማስተዋወቅ ገጽታን የመገንባት ተግባራት በስፋት መከናወናቸውን ጠቅሰዋል። ይህንንም ተከትሎ በተለይ በሰርከስ እና በስዕል ዘርፍ…
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ 2ሺህ የብሔራዊ ዘብ ጠባቂዎችን ወደ ሎስ አንጀለስ አሰማርተዋል። ፕሬዚዳንቱ ይህን ያደረጉት ሰነድ አልባ ነዋሪዎችን የማሰር ዘመቻን ተከትሎ ለተነሳው ተቃውሞ ምላሽ ነው። የአካባቢው ባለስልጣናት ተቃውሞውን መቋቋም ተስኗቸዋል ያሉት ፕሬዚዳንት ትራምፕ፥ የፌደራል መንግስት ችግሩን መፍታት ባለበት መንገድ ይፈታልም ብለዋል። የካሊፎርኒያ ስቴት ገዥ የሆኑት ጋቪን ኒውሶም የትራምፕ ርምጃ ውጥረቶችን እንደሚያባብስ ተናግረዋል። “ይህ የተሳሳተ ተልእኮ ነው…
የአላየሁ መላኩ አትሌቲክስ ክለብ ሁለተኛ ዓመት የምስረታ በዓልን በማስመልከት የ5 ኪሎሜትር ህዝባዊ የጎዳና ላይ ሩጫ በገዋታ ወረዳተካሂዷል ። “አኩሪ አትሌቶችን በማፍራት የሀገራችንን ለውጥ እናረጋግጣለን ” በሚል መሪ ቃል በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ በሂንጊዶ ከተማ በተደረገው የጎዳና ላይ 5 ኪሎሜትር ሩጫ ከ300 በላይ ወንዶችና ሴቶች ተሳትፈዋል ። በመርሃግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የወረዳው ምክትል ዋና አስተዳዳሪ አቶ…
ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጽያ ህዝቦች ክልል ከሁሉም አከባቢዎች የተወጣጡ የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ አመራሮች እና ባለሙያዎች እንዲሁም የኪነጥበብ ባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል። የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ አመራሮችና ባለሙያዎች እንዲሁም የኪነጥበብ ባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ ከሚገኘው ገቢ ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እየተገነባ የሚገኘውን የመደመር ትውልድ የቤተ መጽሐፍት…
“ሀገር እና ጥበብ፤ ጥበብ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት!” በሚል መርህ ቃል ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የተዘጋጀ ክልላዊ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው፥ የኪ-ጥበብ ባለሙያዎች አሰባሳቢ ትርክት በመፈጠርና በማስረጽ ረገድ የጎላ አበርክተው እንዳላቸው ተናግረዋል። ኪነ-ጥበብ በሀገር ግንባታ፣ ታሪክና ትርክት…