Trendings

Getenesh Gebeyehu

እያደገ የመጣው የኮንፈረንስ ቱሪዝም

እያደገ የመጣው የኮንፈረንስ ቱሪዝም ኢትዮጵያን በአፍሪካ የዲፕሎማሲና የንግድ መድረክ ቀዳሚ ተመራጭ እያደረጋት ይገኛል። መንግሥት ያከናወናቸውን መጠነ-ሰፊ የሪፎርም ሥራዎችና የመሠረተ ልማት ግንባታዎች ተከትሎ በዘርፉ መነቃቃት በመፍጠር በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ዕድገት ላይ አዎንታዊ ተፅዕኖዎች አሳርፏል። በዚህም የአፍሪካ መዲና የሆነችው አዲስ አበባ በዓለም አቀፍ የኮንፈረንስ ቱሪዝም መድረክ ተመራጭ መዳረሻ ሆናለች። ለዚህም አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል፣ የዓድዋ ድል መታሰቢያ፣ የወዳጅነት…

Read More

ኢትዮጵያ ዐዲሲቷ የተስፋ ዓድማስ ናት!

መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም. በ21ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ የታሪክ አውድ ውስጥ አዲስ ትርጉምና ጽኑ ቃል-ኪዳን ተላብሶ ብቅ ያለ፣ ለሀገራችንና ለሕዝቦቿም አዲስ የተስፋ አድማስን የፈነጠቀ ክስተት ነበር። ይህ ዕለት ኢትዮጵያን ተብትቦ ይዞ ከነበረው ውስብስብ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ቅርቃር አውጥቶ ወደ ብሩህ መጻኢ ዕድል ለማሸጋገር የተገባ ታላቅ የትውልድ ውል ሆኖ ተመዝግቧል። ከመጋቢት 2010 እስከ መጋቢት 2018…

Read More

ሃገራዊ ለዉጡን የሚዘክሩ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች ተካሄዱ

ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት የሚዘክር ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁሉም ክፍለ ከተሞች ተካሂዷል። የሰልፉ ተሳታፊ የሆኑ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች እንዳሉት መጋቢት 24 የሃገራችን ተምሳሌታዊ ጉዞ እና የተመዘገቡ ስኬቶች መነሻ ነዉ። በለውጡ መንግሥት እየተከናወኑ ያሉ የልማት ተግባራትን በመደገፍ፣ በቀጣይም የተሻለ ስራ እንዲሰራ ከመንግሥት ጋር በትብብር እንደሚሰሩ የሚያረጋግጡ መልዕክቶችነም አስተላልፈዋል። በሰልፎቹ ላይ…

Read More

በኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽንና በደቡብ ምዕራብ ማዕድን ኮርፖሬሽን መካከል የጋራ ልማት ስምምነት ተፈረመ

በኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን እና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን መካከል በደቡብ ምዕራብ ክልል የሚገኘውን የማዕድን ሀብት በጋራ ለማልማት የሚያስችል የውል ስምምነት እና የመግባቢያ ሰነድ ተፈርሟል። የስምምነቱ ውል በክልሉ የሚገኙ የማዕድን ሀብቶችን በዘመናዊ መንገድ አልምቶ ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገትና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ዓላማ ያደረገ ነው። በውሉ መሠረት የኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን ለልማቱ አስፈላጊ የሆነውን ካፒታል፣…

Read More

ዓውደ ሃሳብ

በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት አዘጋጅነት ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖሊቲካ ፓርቲዎች ያደረጉት ጥልቅና ጠንካራ የክርክር መድረክ በዚህኛው ዙር በኢኮኖሚ ዘርፍ ላይ ያተኮረ ነው። ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎቹም ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በአማራጭ የፖሊሲ የክርክር መድረክ “በፍትሐዊ የኢኮኖሚ ሥርዓት ግንባታና የዜጎች ተጠቃሚነት” ላይ ጠንካራ ክርክር አድርገዋል። የሰለጠነና ጥልቅ ሙግት በተደረገበት በዚህ እጅግ አጓጊ…

Read More

የመጋቢት 24 ትሩፋት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል

የመጋቢት 24 ትሩፋት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የህዝቦች የዘመናት በፍትሃዊነት የመልማትና የራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄዎች በሰላማዊ እና በህገ-መንግስታዊ መንገድ በለውጡ መንግስት ምላሽ በማግኘታቸው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ህዳር 14/2014 ዓ.ም ተመስርቷል። በመደመር ዕሳቤ የሚመራው መንግስት የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ግልጽ ራዕይና ስትራቴጂ ነድፎ ሲንቀሳቀስ የቆየ በመሆኑ ክልሉ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ውስጥ…

Read More

የመጋቢት ቃል ኪዳን – እንደ ታሰሩት እንጨቶች የማይበገረው አንድነታችን!

በጥንት ዘመን፣ አንድ ስመ-ጥሩ አንጥረኛ ይኖር ነበር። ይህ አንጥረኛ ለሀገሩ ጋሻ እና ጦር በመቅረጽ ይታወቃል። አንድ ቀን ጠላት በሀገሪቱ የሚሰነዝረው ጥቃት ሁሌ ስለሚከሽፍበት የሀገሪቱ ጥንካሬ ከአንጥረኛው አሠራር ጭምር ነው ብሎ አሰበና “ጋሻውን መስበር ካልቻልን፣ ጋሻውን የያዘውን እጅ እንቁረጥ፤ ጦሩን መመከት ካቃተን፣ ጦሩን የሚወረውረውን ትከሻ እርስ በእርሱ እናጋጭ” የሚል የውስጥ በትር ሰነዘረ። አንጥረኛው ይህንን ሰማና የሀገሩን…

Read More

የኢራን ጦርነት ከሁለት እስከ ሦስት ሳምንታት ውስጥ ሊያበቃ ይችላል:- ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ

በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰውና የዓለምን ኢኮኖሚ እያናጋ የሚገኘው ጦርነት በአጭር ጊዜ ውስጥ ሊቆም እንደሚችል የሚጠቁሙ አዳዲስ ተስፋ ሰጪ መረጃዎች ተሰምተዋል። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትላንት በሰጡት መግለጫ፣ አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርገውን ጥቃት ከሁለት እስከ ሦስት ሳምንታት ባለው ጊዜ ውስጥ ልታቆም እንደምትችል ፍንጭ ሰጥተዋል። ፕሬዝዳንቱ አክለውም ጦርነቱን ለማቆም የግድ የሰላም ስምምነት መፈረም ላያስፈልግ እንደሚችል በመግለጽ ግጭቱ በቅርቡ…

Read More

ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የክልሉ ክላስተር ከተሞች የቢሮ ግንባታ አፈጻጸም ገመገሙ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ በክልሉ ሚዛን አማን እና ቴፒ ከተሞች እየተገነባ ያለውን የቢሮ ግንባታ ፕሮጀክት አፈጻጸም ገምግሟል። ፕሮጀክቶቹ የደረሰበትን አፈጻጸምን በሚመለከት በአማካሪ ድርጅቶች ዝርዝር ሪፖርት ቀርበው የባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተገምግሟል። ተቋራጩ ግንባታው በተያዘለት ግዜና የጥራት ደረጃ ለማጠናቀቅ በትኩረት መስራት እንዳለበት ያሳሰቡት ርዕሰ መስተዳድሩ፥ በግንባታ ስፍራው በቂ ግንባታ ግብዓትና…

Read More

የግብርናውን ዘርፍ ምርታማነት የሚያሳድጉ የተለያዩ የምርምር ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ፦ የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩትየምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም በጀት ድጋፍ የተከናወኑ የግብርና ምርምር ስራዎች ዓመታዊ ክልላዊ የግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ በእንስሳት እርባታ ዘርፍ በተከናወኑ የምርምር ስራዎች መካሄዱ ተጠናክሮ ቀጥሏል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ አማኑኤል ዓለሙ እንዳስታወቁት፣ በምርምር ሂደት ውስጥ በግብርና ዘረፍ ላይ ያሉ ማነቆዎችን በመፍታት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የምርምር…

Read More